Jeremiah 38:9 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጐይታይ ንጉስ፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም ነቲ ኣብ ዒላ ዝደርበዩዎ ነብዪ ኤርምያስ ዝገበርዎ ዅሉ ክፉእ ገበሩ። ኣብታ ከተማ እንጌራ ስለ ዘየለ ድማ፡ ኣብታ ዘለዎ ቦታ ብጥሜት ከም ዝመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ! እነ​ዚህ ሰዎች ነቢ​ዩን ኤር​ም​ያ​ስን በጕ​ድ​ጓድ ውስጥ በመ​ጣ​ላ​ቸው በእ​ርሱ ላይ በአ​ደ​ረ​ጉት ሁሉ ክፉ አድ​ር​ገ​ዋል፤ በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ውስጥ እን​ጀራ ስለ​ሌለ በዚያ በራብ ይሞ​ታል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ እነዚህ ሰዎች ነቢዮን ኤርምያስን በጕድጓድ ውስጥ በመጣላቸው በእርሱ ላይ በማድረጋቸው ሁሉ ክፉ አድርገዋል፤ በከተማይቱም ውስጥ እንጀራ ስለሌለ በዚያ በራብ ይሞታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ! እነዚህ ሰዎች ነቢዩን ኤርምያስን በጉድጓድ ውስጥ ጥለው ባደረጉበት ነገር ሁሉ ክፉ ነገርን ፈጽመዋል፤ በከተማይቱም ውስጥ እንጀራ ስለ ሌለ በዚያ በራብ ይሞታል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታ ጎዳዉ ካትያዉ፥ ሀ አሳቱ ዎልቃማ ኢታባ ኦድኖ፤ ሄዌካ አዬ ጎፐ፥ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ሃ ኦላን የጌድኖ። ቃይ ካታማን ቁም ባይና ድራዉ፥ እ ሄዋን ኮሻን ሀይቄ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ta godaw kaatiyaw, ha asatuu wolk'k'aama iitabaa ootseeddino; hewekka ayee gooppe, timbbitiyaa odiyaa Ermaasa haatsaa ollaan yeggeeddino. K'ay kataman k'umi bayinna diraw, I hewan koshaan hayk'k'ee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ta godawu kawoo! Hayti asati nabe Ermaasa bolla keehi iita miish ooththida; hanno katamayn kaththi dhayda woden izi koshan hayqqana mala ollan yeggida» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታ ጎዳዉ ካዎ! ሃይቲ ኣሳቲ ናቤ ኤርማሳ ቦላ ኬሂ ኢታ ሚሽ ኦዳ፤ ሃኖ ካታማይን ካ ይዳ ዎዴን ኢዚ ኮሻን ሃይቃና ማላ ኦላን ዬጊዳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታ ጎዳዉ ካዋዉ፥ ሀ አሳት ግታ ኢታባ ኦዶሶና፤ ኤንቲ ናብያ ኤርምያሳ ሃ ኦላን የግዶሶና። ቃስ ካታማን ቁም ባይና ግሾ እ ያን ኮሻን ሀይቃና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ta godaw kawaw, ha asati gita iitabaa oothidosona; enti nabiya Ermiyaasa haatha ollan yeggidosona. Qassi kataman qumi bayna gisho I yan koshan hayqana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፤ እነዚህ ሰዎች በነቢዩ በኤርምያስ ላይ ባደረጉት ነገር ሁሉ ክፋትን አድርገዋል፤ ከከተማዪቱም እንጀራ በጠፋ ጊዜ በራብ እንዲሞት ጕድጓድ ውስጥ ጥለውታል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ንጉሥ ሆይ! እነዚህ ሰዎች ታላቅ በደል ፈጽመዋል፤ እነሆ ኤርምያስን ጒድጓድ ውስጥ ከተውታል፤ በከተማይቱ ምግብ ስለሌለ እዚያው በረሀብ መሞቱ ነው።”