Jeremiah 38:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ኻብቶም ኣብ ቤት ንጉስ ዝነበሩ ስሉባት፡ ኤቤድ-መሌግ፡ እቲ ኩሻዊ፡ ንኤርምያስ ኣብ ዒላ ከም ዘእተውዎ ምስ ሰምዐ። ሽዑ ንጉስ ኣብ ኣፍ ደገ ብንያም ተቐመጠ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በንጉሡም ቤት የነበረው ጃንደረባ ኢትዮጵያዊው አቤሜሌክ ኤርምያስን በጕድጓድ ውስጥ እንደ ጣሉት ሰማ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በንጉሡም ቤት የነበረው ጃንደረባ ኢትዮጵያዊው አቤሜሌክ ኤርምያስን በጕድጓዱ ውስጥ እንዳኖሩት ሰማ። ንጉሡም በብንያም በር ተቀምጦ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በንጉሡም ቤት የነበረው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ አቤሜሌክ ኤርምያስን በጉድጓዱ ውስጥ እንዳኖሩት ሰማ። ንጉሡም በብንያም በር ተቀምጦ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ቶጵያ አሳ ግድያ፥ ካትያ ጎልያን ኦያ፥ አበድመሌካ ግያዌ ኤርማስ ኦላን ኦለቴዳዋ ስሴዳ። ሄ ዎደ ካቲ ቢንያማ ፐንግያን ፕርዳ ችሎታን ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Toop'p'iyaa asaa gidiyaa, kaatiyaa golliyaan ootsiyaa, Abedmeleeka giyaawe Ermaasi ollaan oletteeddawaa siseedda. He wode kaatii Biiniyaama Penggiyaan pirdda chilootan utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Tophphiya as gidida kawo keeththan ooththiza Abimelekke geetettiza issi gundulay Ermaasi ollan yegettidayssa siyides; he wode kawoy Biniyaame Pengen utti dishin, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ቶጵያ ኣስ ጊዲዳ ካዎ ኬን ኦዛ ኣቢሜሌኬ ጌቴቲዛ ኢሲ ጉንዱላይ ኤርማሲ ኦላን ዬጌቲዳይሳ ሲዪዴስ፤ ሄ ዎዴ ካዎይ ቢኒያሜ ፔንጌን ኡቲ ዲሺን፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ቶጰ አሰ ግድዳ፥ ካዎ ሞርናይ፥ አበመለከ ጌተትያ አደይ ኤርምያስ ኦላን የገትዳይሳ ስእስ። ሄ ዎደ ካዎይ ብንያመ ፐንገ ፕርዳ ኦይደን ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Tophe ase gidida, kawo morinay, Abemeleke geetetiya addey Ermiyaasi ollan yegetidaysa si7is. He wode kawoy Biniyaame Penge pirda oyden uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣን የነበረው ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ አቤሜሌክ፣ ኤርምያስን በውሃ ማጠራቀሚያ ጕድጓድ ውስጥ እንደ ጣሉት ሰማ። ንጉሡም በብንያም በር ተቀምጦ ሳለ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሆነ ሆኖ አቤሜሌክ ተብሎ የሚጠራ በቤተ መንግሥቱ ያገለግል የነበረ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ እኔን ወደ ጒድጓድ ውስጥ እንደ ከተቱኝ ሰማ፤ በዚያን ጊዜ ንጉሡ በብንያም ቅጽር በር ሸንጎ ተቀምጦ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ቤተ መንግስቲ ዝነበረ ስሉብ ኢትዮጵያዊ ኣቢሜሌክ፥ ንኤርሚያስ ናብ ጕድጓድ ከም ዘእተውዎ ሰምዐ፤ ሽዑ እቲ ንጉስ ኣብታ በሪ ብንያም ተቐሚጡ እንተሎ፥ |