Jeremiah 38:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ጼድቅያስ፡ ንጉስ ስለ ዘይኰነ፡ ኣብ ኢድካ እዩ ዘሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሴዴቅያስ፥ “ንጉሡ በእናንተ ላይ ምንም ሊያደርግ አይችልምና እነሆ በእጃችሁ ነው” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሴዴቅያስ። ንጉሡ በእናንተ ላይ ምንም ሊያደርግ አይችልምና እነሆ፥ በእጃችሁ ነው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ሴዴቅያስ፦ “ንጉሡ በእናንተ ላይ ምንም ሊያደርግ አይችልምና እነሆ፥ በእጃችሁ ነው” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሰደቅያስ ዛሪደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተ አ ቦላ ኦና ጌዳዋ አያነ ታን ህንተና ድጋናዉ ዳንዳይከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Sedek'iyaasi zaariide, hawaadan yaageedda; «Hintte Aa bolla ootsana geeddawaa ayaanne taani hinttena digganaw danddaykke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Sedeqiyaasi zaaridi, «Izi intte kushen dees; kawozi inttenara eqettidi aykkoka ooththana dandayenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሴዴቂያሲ ዛሪዲ፥ «ኢዚ ኢንቴ ኩሼን ዴስ፤ ካዎዚ ኢንቴናራ ኤቄቲዲ ኣይኮካ ኦና ዳንዳዬና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሰደቅያስ ዛሪድ፥ “ህንተ እያ ቦላ ኦና ግዳባ ታ ህንተና ድጋናዉ ዳንዳእከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Sedeqiyaasi zaaridi, “Hinte iya bolla oothana gidaba ta hintena digganaw danda7ike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ ሴዴቅያስም፤ “እርሱ በእጃችሁ ነው፤ ንጉሡ እናንተን ተቃውሞ ምንም ማድረግ አይችልም” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሴዴቅያስም “እነሆ እርሱ በእጃችሁ ነው፤ የፈለጋችሁትን ብታደርጉበት ልከለክላችሁ አልችልም” ሲል መለሰላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሴዴቅያስ ከዓ “ንሱ ኣብ ኢድኩም እዩ፤ ንጉስ ኣይቃወመኩምን” በለ። |