Jeremiah 38:23 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ንዅለን ኣንስትኻን ደቅኻን ናብ ከለዳውያን ኬምጽእወን እዮም። ብኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትሕዘ እምበር፡ ካብ ኢዶም ኣይክትድሕን ኢኻ። ነዛ ከተማ ድማ ብሓዊ ከተቃጽላ ኣለካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚስቶችህንና ልጆችህንም ሁሉ ወደ ከለዳውያን ያወጣሉ፤ አንተም በባቢሎን ንጉሥ እጅ ትያዛለህ እንጂ ከእጃቸው አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ትቃጠላለች።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሚስቶችህንና ልጆችህንም ሁሉ ወደ ከለዳውያን ያወጣሉ፤ አንተም በባቢሎን ንጉሥ እጅ ትያዛለህ እንጂ ከእጃቸው አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ትቃጠላለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚስቶችህንና ልጆችህንም ሁሉ ወደ ከለዳውያን ያወጣሉ፤ አንተም በባቢሎን ንጉሥ እጅ ትያዛለህ እንጂ ከእጃቸው አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ትቃጠላለች።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ነ ማቼቱነ ነ ናናቱ ኡባይ ባብሎነቱዋን ኦሞደቲደ ባና። ኔንካ ኡንቱንቱ ኩሽያፐ ከሳ አካካ፤ ባብሎነ ካቲ ኔና ኦይቃና። ሀ ካታማይካ ታማን ጹገታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay ne machchetuunne ne naanatuu ubbay Baabloonetuwaan omoodettiide baana. Neenikka unttunttu kushiyaappe kessa akkakka; Baabloone kaatii neena oyk'k'ana. Ha katamaykka taman s'uugettana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne machchetinne ne nayti ubbay Baabiloone asaas aadhdhi imettana; nenikka Baabiloone kawo kushen oykettana attiin istta kusheppe kessa ekkaka; hanna katamayakka taman xuugettana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ማቼቲኔ ኔ ናይቲ ኡባይ ባቢሎኔ ኣሳስ ኣ ኢሜታና፤ ኔኒካ ባቢሎኔ ካዎ ኩሼን ኦይኬታና ኣቲን ኢስታ ኩሼፔ ኬሳ ኤካካ፤ ሃና ካታማያካ ታማን ጹጌታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ማቸትነ ነ ናይት ኡባይ ባብሎነ ድኤትድ ባና። ነ ኤንታ ኩሸፐ ከሳ ኤካካ። ባብሎነ ካዎይ ነና ኦይካና። ሀ ካታማይ ታማን ፁገታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne machetinne ne nayti ubbay Babiloone di7etidi baana. Ne enta kushepe kessa ekaka. Babiloone kawoy nena oykana. Ha katamay taman xuugetana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሚስቶችህና ልጆችህ ሁሉ ተወስደው ለባቢሎናውያን ይሰጣሉ፤ አንተም ራስህ በባቢሎን ንጉሥ ትያዛለህ እንጂ ከእጃቸው አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ትቃጠላለች።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተጨማሪም እንዲህ አልኩት፦ “ሚስቶችህና ልጆችህ ሁሉ ወደ ባቢሎናውያን ይወሰዳሉ፤ አንተም በባቢሎን ንጉሥ ተይዘህ እስረኛ ትሆናለህ፤ ከእነርሱ እጅ ከቶ አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ተቃጥላ ትወድማለች።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንዅለን ኣንስትኻን ደቅኻን ናብ ባቢሎናውያን ከውፅእዎም እዮም፤ ንስኻውን ብኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትተሓዝ ኢኻ እምበር ካብ ኢዶም ኣይተምልጥን ኢኻ፤ እዛ ኸተማ እዚኣ ድማ ብሓዊ ኽትባራዕ እያ” በሎ። |