Jeremiah 38:23 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ንዅለን ኣንስትኻን ደቅኻን ናብ ከለዳውያን ኬምጽእወን እዮም። ብኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትሕዘ እምበር፡ ካብ ኢዶም ኣይክትድሕን ኢኻ። ነዛ ከተማ ድማ ብሓዊ ከተቃጽላ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሚስ​ቶ​ች​ህ​ንና ልጆ​ች​ህ​ንም ሁሉ ወደ ከለ​ዳ​ው​ያን ያወ​ጣሉ፤ አን​ተም በባ​ቢ​ሎን ንጉሥ እጅ ትያ​ዛ​ለህ እንጂ ከእ​ጃ​ቸው አታ​መ​ል​ጥም፤ ይህ​ችም ከተማ በእ​ሳት ትቃ​ጠ​ላ​ለች።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሚስቶችህንና ልጆችህንም ሁሉ ወደ ከለዳውያን ያወጣሉ፤ አንተም በባቢሎን ንጉሥ እጅ ትያዛለህ እንጂ ከእጃቸው አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ትቃጠላለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሚስቶችህንና ልጆችህንም ሁሉ ወደ ከለዳውያን ያወጣሉ፤ አንተም በባቢሎን ንጉሥ እጅ ትያዛለህ እንጂ ከእጃቸው አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ትቃጠላለች።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ነ ማቼቱነ ነ ናናቱ ኡባይ ባብሎነቱዋን ኦሞደቲደ ባና። ኔንካ ኡንቱንቱ ኩሽያፐ ከሳ አካካ፤ ባብሎነ ካቲ ኔና ኦይቃና። ሀ ካታማይካ ታማን ጹገታና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay ne machchetuunne ne naanatuu ubbay Baabloonetuwaan omoodettiide baana. Neenikka unttunttu kushiyaappe kessa akkakka; Baabloone kaatii neena oyk'k'ana. Ha katamaykka taman s'uugettana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ne machchetinne ne nayti ubbay Baabiloone asaas aadhdhi imettana; nenikka Baabiloone kawo kushen oykettana attiin istta kusheppe kessa ekkaka; hanna katamayakka taman xuugettana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔ ማቼቲኔ ኔ ናይቲ ኡባይ ባቢሎኔ ኣሳስ ኣ ኢሜታና፤ ኔኒካ ባቢሎኔ ካዎ ኩሼን ኦይኬታና ኣቲን ኢስታ ኩሼፔ ኬሳ ኤካካ፤ ሃና ካታማያካ ታማን ጹጌታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ማቸትነ ነ ናይት ኡባይ ባብሎነ ድኤትድ ባና። ነ ኤንታ ኩሸፐ ከሳ ኤካካ። ባብሎነ ካዎይ ነና ኦይካና። ሀ ካታማይ ታማን ፁገታና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne machetinne ne nayti ubbay Babiloone di7etidi baana. Ne enta kushepe kessa ekaka. Babiloone kawoy nena oykana. Ha katamay taman xuugetana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሚስቶችህና ልጆችህ ሁሉ ተወስደው ለባቢሎናውያን ይሰጣሉ፤ አንተም ራስህ በባቢሎን ንጉሥ ትያዛለህ እንጂ ከእጃቸው አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ትቃጠላለች።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተጨማሪም እንዲህ አልኩት፦ “ሚስቶችህና ልጆችህ ሁሉ ወደ ባቢሎናውያን ይወሰዳሉ፤ አንተም በባቢሎን ንጉሥ ተይዘህ እስረኛ ትሆናለህ፤ ከእነርሱ እጅ ከቶ አታመልጥም፤ ይህችም ከተማ በእሳት ተቃጥላ ትወድማለች።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንዅለን ኣንስትኻን ደቅኻን ናብ ባቢሎናውያን ከውፅእዎም እዮም፤ ንስኻውን ብኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትተሓዝ ኢኻ እምበር ካብ ኢዶም ኣይተምልጥን ኢኻ፤ እዛ ኸተማ እዚኣ ድማ ብሓዊ ኽትባራዕ እያ” በሎ።