Jeremiah 38:20 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤርምያስ ግና፡ ኣየድሕኑኹምን እዮም። ነቲ ዝዛረበኩም ዘለኹ ድምጺ እግዚኣብሄር ስምዑ። ስለዚ ጽቡቕ ክኸውን እዩ ነፍስኻ ድማ ክትነብር እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤር​ም​ያ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “አሳ​ል​ፈው አይ​ሰ​ጡ​ህም። እኔ የም​ነ​ግ​ር​ህን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስማ፤ ለአ​ን​ተም ይሻ​ል​ሃል፤ ነፍ​ስ​ህም በሕ​ይ​ወት ትኖ​ራ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤርምያስም እንዲህ አለው። አሳልፈው አይሰጡህም። እኔ የምነግርህን የእግዚአብሔርን ቃል እባክህ፥ ስማ፤ ይቀናሃል ነፍስህም በሕይወት ትኖራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኤርምያስም እንዲህ አለው፦ “አሳልፈው አይሰጡህም። እኔ የነገርሁህን የጌታን ድምፅ እባክህ፥ ስማ ለአንተም የቀና ይሆንልሃል ነፍስህም በሕይወት ትኖራለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤርማስ ዛሪደ፥ “አየንቶ ባዋ! ኡንቱንቱ ኔና ኡንቱንቶ አደ እምክኖ። ኦድያ መና ጎዳ ቃላዉ ሀያና አዛዘታ። ሄዌ ነዉ ሎኦ ግዳናዋ፤ ኔንካ ፓጻ አታናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ermaasi zaariide, «Ayentto baawa! Unttunttu neena unttunttoo aatsiide immikkino. Odiyaa Med'inaa Godaa k'aalaw hayyanaa azazetta. Hewe new lo"o gidanawaa; neenikka pas'a attanaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ermaasikka zaaridi, «Aykkoy baawa! Istti nena aaththi imettenna; ta nees yootiza GODAA qaalas azazetta; hessika nees lo7o gidana; ne shemppoyka attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤርማሲካ ዛሪዲ፥ «ኣይኮይ ባዋ! ኢስቲ ኔና ኣ ኢሜቴና፤ ታ ኔስ ዮቲዛ ጎዳ ቃላስ ኣዛዜታ፤ ሄሲካ ኔስ ሎኦ ጊዳና፤ ኔ ሼምፖይካ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤርምያስ፥ “አይኮይ ባዋ! ኤንቲ ነና ኤንታዉ አድ እሞኮና። ታ ኦድያ ጎዳ ቃላስ ሀያና ኪተታ። ሄስ ነዉ ሎኦ ግዳና፤ ነ ፓፃ አታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ermiyaasi, “Aykoy baawa! Enti nena entaw aathidi immokona. Ta odiya Godaa qaalas hayyana kiiteta. Hessi new lo77o gidana; ne paxa attana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤርምያስም እንዲህ አለው፤ “አሳልፈው አይሰጡህም፤ ብቻ የምነግርህን የእግዚአብሔር ቃል ታዘዝ፤ መልካም ይሆንልሃል፤ ሕይወትህም ትተርፋለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም እንዲህ አልኩት፦ “አይዞህ! ለእነርሱ ተላልፈህ አትሰጥም፤ እግዚአብሔር የተናገረውን ቃል እንድትሰማ እለምንሃለሁ፤ ለአንተም መልካም ነገር ይሆንልሃል፤ ሕይወትህም ከጥፋት ትድናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤርሚያስ ከዓ “ኣሕሊፎም ኣይህቡኻን እዮም፤ ክቐንዐካ ብህይወትውን ክትነብርስ፥ እዝ ዝብለካ ዘለኹ ቓል እግዚኣብሄር ደኣ ስማዕ።