Jeremiah 38:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤርምያስ ግና፡ ኣየድሕኑኹምን እዮም። ነቲ ዝዛረበኩም ዘለኹ ድምጺ እግዚኣብሄር ስምዑ። ስለዚ ጽቡቕ ክኸውን እዩ ነፍስኻ ድማ ክትነብር እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤርምያስም እንዲህ አለው፥ “አሳልፈው አይሰጡህም። እኔ የምነግርህን የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ ለአንተም ይሻልሃል፤ ነፍስህም በሕይወት ትኖራለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤርምያስም እንዲህ አለው። አሳልፈው አይሰጡህም። እኔ የምነግርህን የእግዚአብሔርን ቃል እባክህ፥ ስማ፤ ይቀናሃል ነፍስህም በሕይወት ትኖራለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤርምያስም እንዲህ አለው፦ “አሳልፈው አይሰጡህም። እኔ የነገርሁህን የጌታን ድምፅ እባክህ፥ ስማ ለአንተም የቀና ይሆንልሃል ነፍስህም በሕይወት ትኖራለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤርማስ ዛሪደ፥ “አየንቶ ባዋ! ኡንቱንቱ ኔና ኡንቱንቶ አደ እምክኖ። ኦድያ መና ጎዳ ቃላዉ ሀያና አዛዘታ። ሄዌ ነዉ ሎኦ ግዳናዋ፤ ኔንካ ፓጻ አታናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ermaasi zaariide, «Ayentto baawa! Unttunttu neena unttunttoo aatsiide immikkino. Odiyaa Med'inaa Godaa k'aalaw hayyanaa azazetta. Hewe new lo"o gidanawaa; neenikka pas'a attanaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ermaasikka zaaridi, «Aykkoy baawa! Istti nena aaththi imettenna; ta nees yootiza GODAA qaalas azazetta; hessika nees lo7o gidana; ne shemppoyka attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤርማሲካ ዛሪዲ፥ «ኣይኮይ ባዋ! ኢስቲ ኔና ኣ ኢሜቴና፤ ታ ኔስ ዮቲዛ ጎዳ ቃላስ ኣዛዜታ፤ ሄሲካ ኔስ ሎኦ ጊዳና፤ ኔ ሼምፖይካ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤርምያስ፥ “አይኮይ ባዋ! ኤንቲ ነና ኤንታዉ አድ እሞኮና። ታ ኦድያ ጎዳ ቃላስ ሀያና ኪተታ። ሄስ ነዉ ሎኦ ግዳና፤ ነ ፓፃ አታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ermiyaasi, “Aykoy baawa! Enti nena entaw aathidi immokona. Ta odiya Godaa qaalas hayyana kiiteta. Hessi new lo77o gidana; ne paxa attana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤርምያስም እንዲህ አለው፤ “አሳልፈው አይሰጡህም፤ ብቻ የምነግርህን የእግዚአብሔር ቃል ታዘዝ፤ መልካም ይሆንልሃል፤ ሕይወትህም ትተርፋለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም እንዲህ አልኩት፦ “አይዞህ! ለእነርሱ ተላልፈህ አትሰጥም፤ እግዚአብሔር የተናገረውን ቃል እንድትሰማ እለምንሃለሁ፤ ለአንተም መልካም ነገር ይሆንልሃል፤ ሕይወትህም ከጥፋት ትድናለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤርሚያስ ከዓ “ኣሕሊፎም ኣይህቡኻን እዮም፤ ክቐንዐካ ብህይወትውን ክትነብርስ፥ እዝ ዝብለካ ዘለኹ ቓል እግዚኣብሄር ደኣ ስማዕ። |