Jeremiah 38:19 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ጼድቅያስ ንኤርምያስ በሎ፦ “ኣብ ኢዶም ኣሕሊፎም ከይህቡኒ እሞ ከየላገጹኒ፡ ነቶም ናብ ከለዳውያን ዝወደቑ ኣይሁድ እፈርህ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሴዴቅያስ ኤርምያስን፥ “ወደ ከለዳውያን በኰበለሉ በአይሁድ እጅ አሳልፈው ይሰጡኛል፤ እነርሱም ያፌዙብኛል ብዬ እፈራለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሴዴቅያስ ኤርምያስን። ወደ ከለዳውያን በኰበለሉት በአይሁድ እጅ አሳልፈው ይሰጡኛል እነርሱም ያፌዙብኛል ብዬ እፈራለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ሴዴቅያስ ኤርምያስን፦ “ወደ ከለዳውያን በኰበለሉት በአይሁድ እጅ አሳልፈው ይሰጡኛል እነርሱም ያፌዙብኛል ብዬ እፈራለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ካቲ ሰደቅያስ ኤርማሳ፥ “ታን ያይያዌ ሀ ቢታፐ ካዲደ፥ ባብሎነቱዋኮ ቤዳ አይሁዳቱዋሳ። አያዉ ጎፐ፥ ባብሎነቱ ታና ኡንቱንቱ ኩሽያን አደ እሞፐ፥ አይሁዳቱ ታና ቱጋያና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Kaatii Sedek'iyaasi Ermaasa, «Taani yayyiyaawe ha biittaappe kaddiide, Baabloonetuwaakko beedda Ayihudatuwaassa. Ayaw gooppe, Baabloonetuu taana unttunttu kushiyan aatsiide immooppe, Ayihudatuu taana tuggayana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka kawo Sedeqiyaasi Ermaasas, «Baabiloone baqati bida Ayhudati ta bolla qidhi kaa7ontta mala tana istta kushen aaththi immanaakko gaada babbays» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ካዎ ሴዴቂያሲ ኤርማሳስ፥ «ባቢሎኔ ባቃቲ ቢዳ ኣይሁዳቲ ታ ቦላ ቂ ካኦንታ ማላ ታና ኢስታ ኩሼን ኣ ኢማናኮ ጋዳ ባባይስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሰደቅያስ፥ “ታ ያየይ ሀ ቢታ ካድድ፥ ባብሎነ ብዳ አይሁደታሳ። ባብሎነት ታና ኤንታ ኩሸን አድ እምን፥ አይሁደት ታና ካአና” ያግድ ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Sedeqiyaasi, “Ta yayyey ha biitta kaddidi, Babiloone bida Ayhudetasa. Babilooneti tana enta kushen aathidi immin, Ayhudeti tana kaa7ana” yaagidi zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም ሴዴቅያስ ኤርምያስን፣ “ወደ ባቢሎን የኰበለሉት አይሁድ እንዲያላግጡብኝ፣ ባቢሎናውያን ለእነርሱ አሳልፈው ይሰጡኛል ብዬ እፈራለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም “እኔ እኮ የምፈራው ከእኛ ከድተው ወደ ባቢሎን የገቡትን የአገራችንን ሰዎች ነው፤ ለእነርሱ አሳልፈው የሰጡኝ እንደ ሆነ ያሠቃዩኛል” ሲል መለሰልኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሴዴቅያስ ድማ ንኤርሚያስ “ንኣይ ኣብ ኢድ እቶም ናብ ባቢሎናውያን ዝኣተዉ ኣይሁድ፥ ኣሕሊፎም ከይህቡኒ እሞ ኸየላግፁለይ እፈርሕ ኣለኹ” በሎ። |