Jeremiah 38:19 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ጼድቅያስ ንኤርምያስ በሎ፦ “ኣብ ኢዶም ኣሕሊፎም ከይህቡኒ እሞ ከየላገጹኒ፡ ነቶም ናብ ከለዳውያን ዝወደቑ ኣይሁድ እፈርህ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ሴዴ​ቅ​ያስ ኤር​ም​ያ​ስን፥ “ወደ ከለ​ዳ​ው​ያን በኰ​በ​ለሉ በአ​ይ​ሁድ እጅ አሳ​ል​ፈው ይሰ​ጡ​ኛል፤ እነ​ር​ሱም ያፌ​ዙ​ብ​ኛል ብዬ እፈ​ራ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሴዴቅያስ ኤርምያስን። ወደ ከለዳውያን በኰበለሉት በአይሁድ እጅ አሳልፈው ይሰጡኛል እነርሱም ያፌዙብኛል ብዬ እፈራለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ሴዴቅያስ ኤርምያስን፦ “ወደ ከለዳውያን በኰበለሉት በአይሁድ እጅ አሳልፈው ይሰጡኛል እነርሱም ያፌዙብኛል ብዬ እፈራለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ካቲ ሰደቅያስ ኤርማሳ፥ “ታን ያይያዌ ሀ ቢታፐ ካዲደ፥ ባብሎነቱዋኮ ቤዳ አይሁዳቱዋሳ። አያዉ ጎፐ፥ ባብሎነቱ ታና ኡንቱንቱ ኩሽያን አደ እሞፐ፥ አይሁዳቱ ታና ቱጋያና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Kaatii Sedek'iyaasi Ermaasa, «Taani yayyiyaawe ha biittaappe kaddiide, Baabloonetuwaakko beedda Ayihudatuwaassa. Ayaw gooppe, Baabloonetuu taana unttunttu kushiyan aatsiide immooppe, Ayihudatuu taana tuggayana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka kawo Sedeqiyaasi Ermaasas, «Baabiloone baqati bida Ayhudati ta bolla qidhi kaa7ontta mala tana istta kushen aaththi immanaakko gaada babbays» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ካዎ ሴዴቂያሲ ኤርማሳስ፥ «ባቢሎኔ ባቃቲ ቢዳ ኣይሁዳቲ ታ ቦላ ቂ ካኦንታ ማላ ታና ኢስታ ኩሼን ኣ ኢማናኮ ጋዳ ባባይስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሰደቅያስ፥ “ታ ያየይ ሀ ቢታ ካድድ፥ ባብሎነ ብዳ አይሁደታሳ። ባብሎነት ታና ኤንታ ኩሸን አድ እምን፥ አይሁደት ታና ካአና” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Sedeqiyaasi, “Ta yayyey ha biitta kaddidi, Babiloone bida Ayhudetasa. Babilooneti tana enta kushen aathidi immin, Ayhudeti tana kaa7ana” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም ሴዴቅያስ ኤርምያስን፣ “ወደ ባቢሎን የኰበለሉት አይሁድ እንዲያላግጡብኝ፣ ባቢሎናውያን ለእነርሱ አሳልፈው ይሰጡኛል ብዬ እፈራለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡም “እኔ እኮ የምፈራው ከእኛ ከድተው ወደ ባቢሎን የገቡትን የአገራችንን ሰዎች ነው፤ ለእነርሱ አሳልፈው የሰጡኝ እንደ ሆነ ያሠቃዩኛል” ሲል መለሰልኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሴዴቅያስ ድማ ንኤርሚያስ “ንኣይ ኣብ ኢድ እቶም ናብ ባቢሎናውያን ዝኣተዉ ኣይሁድ፥ ኣሕሊፎም ከይህቡኒ እሞ ኸየላግፁለይ እፈርሕ ኣለኹ” በሎ።