Jeremiah 38:18 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ መሳፍንቲ ንጉስ ባቢሎን እንተ ዘይወጻእኩም ግና፡ እዛ ኸተማ እዚኣ ኣብ ኢድ ከለዳውያን ክትውሃብ እያ፣ ብሓዊ ድማ የቃጽልዋ፣ ካብ ኢዶም ከኣ ኣይክትድሕን ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ባቢሎን ንጉሥ አለቆች ባትወጣ ግን፥ ይች ከተማ በከለዳውያን እጅ ትሰጣለች፤ በእሳትም ያቃጥሉአታል፤ አንተም ከእጃቸው አታመልጥም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ባቢሎን ንጉሥ አለቆች ባትወጣ ግን፥ ይህች ከተማ በከለዳውያን እጅ ትሰጣለች፥ በእሳትም ያቃጥሉአታል አንተም ከእጃቸው አታመልጥም አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ባቢሎን ንጉሥ አለቆች ባትወጣ ግን፥ ይህች ከተማ በከለዳውያን እጅ ትሰጣለች፥ በእሳትም ያቃጥሉአታል አንተም ከእጃቸው አታመልጥም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔን ኡንቱንቶ ኩሽያ እመናን እጾፐ፥ ሀ ካታማ ባብሎነቱ ኦሞዳና፤ ኡንቱንቱ አ ጹጋና፤ ኔንካ ኡንቱንቱፐ ከሳ አካካ’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neeni unttunttoo kushiyaa immennan is's'ooppe, ha katamaa Baabloonetuu omooddana; unttunttu Aa s'uuggana; neenikka unttunttuppe kessa akkakka› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Baabiloone kawo ola halaqatas neni ne kushe immontta ixxiko hanna katamaya Baabiloonetas aadhdha imettana; isttika izo xuuggana; nenikka istta kusheppe kessa ekkaka› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ባቢሎኔ ካዎ ኦላ ሃላቃታስ ኔኒ ኔ ኩሼ ኢሞንታ ኢጺኮ ሃና ካታማያ ባቢሎኔታስ ኣ ኢሜታና፤ ኢስቲካ ኢዞ ጹጋና፤ ኔኒካ ኢስታ ኩሼፔ ኬሳ ኤካካ› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ነ ኤንታዉ ኩሸ እሞና እፅኮ፥ ሀ ካታማይ ባብሎነታስ አድ እመታና፤ ኤንቲ እያ ፁጋና፤ ነ ኤንታፈ ከሳ ኤካካ’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ne entaw kushe immonna ixiko, ha katamay Babiloonetas aadhidi imetana; enti iya xuuggana; ne entafe kessa ekaka’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለባቢሎን ንጉሥ የጦር መኰንኖች እጅህን ባትሰጥ ግን ይህች ከተማ ለባቢሎናውያን ዐልፋ ትሰጣለች፤ እነርሱም ያቃጥሏታል፤ አንተም ራስህ ከእጃቸው አታመልጥም።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእነርሱ እጅህን ባትሰጥ ግን ይህች ከተማ ለባቢሎናውያን ተላልፋ ትሰጣለች፤ እነርሱም ያቃጥሉአታል፤ አንተም ማምለጥ አትችልም።” |