Jeremiah 38:16 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ጼድቅያስ ንኤርምያስ ብሕቡእ መሓለ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ነዛ ነፍሲ እዚኣ ዝፈጠረልና ህያው፥ ኣይቀትለካን እየ፣ ኣብ ኢድ እዞም ህይወትካ ዘይጠመቱ ሰባት እውን ኣይህበካን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ሴዴ​ቅ​ያስ፥ “ይህ​ችን ነፍስ የፈ​ጠ​ረ​ልን ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! አል​ገ​ድ​ል​ህም፤ ነፍ​ስ​ህ​ንም ለሚሹ ለእ​ነ​ዚህ ሰዎች እጅ አሳ​ልፌ አል​ሰ​ጥ​ህም” ብሎ በቈ​ይታ ለኤ​ር​ም​ያስ ማለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሴዴቅያስ። ይህችን ነፍስ የፈጠረልን ሕያው እግዚአብሔርን! አልገድልህም፥ ነፍስህንም ለሚሹ ለእነዚህ ሰዎች እጅ አሳልፌ አልሰጥህም ብሎ በቈይታ ለኤርምያስ ማለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ሴዴቅያስ፦ “ይህችን ነፍስ በፈጠረልን በሕያው ጌታ እምላለሁ! አልገድልህም፥ ነፍስህንም ለሚሹ ለእነዚህ ሰዎች እጅ አሳልፌ አልሰጥህም” ብሎ በድብቅ ለኤርምያስ ማለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ሰደቅያስ ኤርማሳዉ ቆሱዋን ሀዋዳን ያጊደ ጫቄዳ፤ “ታን ኔና ዎናዋነ ቃይ ኔና ዎናዉ ኮይያዋንቶ አደ እመናዋ ኑዉ ደኡዋ እሜዳ መና ጎዳ ሱንን ጫቃይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Sedek'iyaasi Ermaasaw k'osuwaan hawaadan yaagiide c'aak'k'eedda; «Taani neena wod'ennawaanne k'ay neena wod'anaw koyiyaawanttoo aatsaade immennawaa nuw de'uwaa immeedda Med'inaa Godaa suntsan c'aak'k'ay» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Sedeqiyaasi Ermaasas, «Shemppo nuus immida de7o Xoossi be7iin ta nena wodhikke; nena wodhanaas koyzaytaska ta aaththa immike» giidi qotan caaqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ሴዴቂያሲ ኤርማሳስ፥ «ሼምፖ ኑስ ኢሚዳ ዴኦ ጾሲ ቤኢን ታ ኔና ዎኬ፤ ኔና ዎናስ ኮይዛይታስካ ታ ኣ ኢሚኬ» ጊዲ ቆታን ጫቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሰደቅያስ፥ “ደኦ ፆሳይ ኤርያ መላ፥ ታ ነና ዎከ፤ ነና ዎናዉ ኮየይሳታስ አዳ እምከ” ያግድ ቆሳን ኤርምያሳስ ጫቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Sedeqiyaasi, “De7o Xoossay eriya mela, ta nena wodhike; nena wodhanaw koyeysatas aathada immike” yaagidi qosan Ermiyaasas caaqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ሴዴቅያስ፣ “ለኤርምያስ፣ እስትንፋስ የሰጠ ሕያው እግዚአብሔርን! በርግጥ አልገድልህም፤ ሕይወትህንም ለሚሿት አሳልፌ አልሰጥም” ብሎ በምስጢር ማለለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ንጉሥ ሴዴቅያስ “እኔ አልገድልህም፤ ለሚገድሉህም ሰዎች አሳልፌ ላልሰጥህ ሕይወትን በሰጠን በሕያው እግዚአብሔር ስም እምልልሃለሁ!” በማለት በምሥጢር ቃል ገባልኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ ሴዴቅያስ “ከም ዘይቀትለካን፥ ናብቶም ንነፍስኻ ዝደልዩ ዘለዉ ኣሕሊፈ ኸም ዘይህበካን፥ በቲ ህይወት ዝሃበና ህያው እግዚኣብሄር እምሕለልካ ኣለኹ” ኢሉ ብምስጢር መሓለሉ።