Jeremiah 38:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ጼድቅያስ ንኤርምያስ ብሕቡእ መሓለ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ነዛ ነፍሲ እዚኣ ዝፈጠረልና ህያው፥ ኣይቀትለካን እየ፣ ኣብ ኢድ እዞም ህይወትካ ዘይጠመቱ ሰባት እውን ኣይህበካን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሴዴቅያስ፥ “ይህችን ነፍስ የፈጠረልን ሕያው እግዚአብሔርን! አልገድልህም፤ ነፍስህንም ለሚሹ ለእነዚህ ሰዎች እጅ አሳልፌ አልሰጥህም” ብሎ በቈይታ ለኤርምያስ ማለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሴዴቅያስ። ይህችን ነፍስ የፈጠረልን ሕያው እግዚአብሔርን! አልገድልህም፥ ነፍስህንም ለሚሹ ለእነዚህ ሰዎች እጅ አሳልፌ አልሰጥህም ብሎ በቈይታ ለኤርምያስ ማለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ሴዴቅያስ፦ “ይህችን ነፍስ በፈጠረልን በሕያው ጌታ እምላለሁ! አልገድልህም፥ ነፍስህንም ለሚሹ ለእነዚህ ሰዎች እጅ አሳልፌ አልሰጥህም” ብሎ በድብቅ ለኤርምያስ ማለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሰደቅያስ ኤርማሳዉ ቆሱዋን ሀዋዳን ያጊደ ጫቄዳ፤ “ታን ኔና ዎናዋነ ቃይ ኔና ዎናዉ ኮይያዋንቶ አደ እመናዋ ኑዉ ደኡዋ እሜዳ መና ጎዳ ሱንን ጫቃይ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Sedek'iyaasi Ermaasaw k'osuwaan hawaadan yaagiide c'aak'k'eedda; «Taani neena wod'ennawaanne k'ay neena wod'anaw koyiyaawanttoo aatsaade immennawaa nuw de'uwaa immeedda Med'inaa Godaa suntsan c'aak'k'ay» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Sedeqiyaasi Ermaasas, «Shemppo nuus immida de7o Xoossi be7iin ta nena wodhikke; nena wodhanaas koyzaytaska ta aaththa immike» giidi qotan caaqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሴዴቂያሲ ኤርማሳስ፥ «ሼምፖ ኑስ ኢሚዳ ዴኦ ጾሲ ቤኢን ታ ኔና ዎኬ፤ ኔና ዎናስ ኮይዛይታስካ ታ ኣ ኢሚኬ» ጊዲ ቆታን ጫቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሰደቅያስ፥ “ደኦ ፆሳይ ኤርያ መላ፥ ታ ነና ዎከ፤ ነና ዎናዉ ኮየይሳታስ አዳ እምከ” ያግድ ቆሳን ኤርምያሳስ ጫቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Sedeqiyaasi, “De7o Xoossay eriya mela, ta nena wodhike; nena wodhanaw koyeysatas aathada immike” yaagidi qosan Ermiyaasas caaqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሴዴቅያስ፣ “ለኤርምያስ፣ እስትንፋስ የሰጠ ሕያው እግዚአብሔርን! በርግጥ አልገድልህም፤ ሕይወትህንም ለሚሿት አሳልፌ አልሰጥም” ብሎ በምስጢር ማለለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ንጉሥ ሴዴቅያስ “እኔ አልገድልህም፤ ለሚገድሉህም ሰዎች አሳልፌ ላልሰጥህ ሕይወትን በሰጠን በሕያው እግዚአብሔር ስም እምልልሃለሁ!” በማለት በምሥጢር ቃል ገባልኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንጉስ ሴዴቅያስ “ከም ዘይቀትለካን፥ ናብቶም ንነፍስኻ ዝደልዩ ዘለዉ ኣሕሊፈ ኸም ዘይህበካን፥ በቲ ህይወት ዝሃበና ህያው እግዚኣብሄር እምሕለልካ ኣለኹ” ኢሉ ብምስጢር መሓለሉ። |