Jeremiah 38:14 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ጼድቅያስ ልኢኹ ንነብዪ ኤርምያስ ኣብታ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዘላ ሳልሰይቲ ኣፍ ደገ ናብኡ ወሰዶ። ንጉስ ድማ ንኤርምያስ በሎ፦ ገለ ክሓተካ እየ፤ ካባይ ዋላ ሓንቲ ኣይትሓብኡለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ሴዴ​ቅ​ያስ ልኮ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ወደ ነበ​ረው ወደ ሦስ​ተ​ኛው መግ​ቢያ ወደ እርሱ ነቢ​ዩን ኤር​ም​ያ​ስን አስ​መ​ጣው፤ ንጉ​ሡም ኤር​ም​ያ​ስን፥ “አን​ዲት ነገር እጠ​ይ​ቅ​ሃ​ለሁ፤ ምንም አት​ሸ​ሽ​ገኝ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሴዴቅያስ ልኮ በእግዚአብሔር ቤት ወደ ነበረው ወደ ሦስተኛው መግቢያ ወደ እርሱ ነቢዩን ኤርምያስን አስመጣው፤ ንጉሡም ኤርምያስን። አንዲት ነገር እጠይቅሃለሁ፤ ምንም አትሸሽገኝ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ሴዴቅያስ ልኮ በጌታ ቤት ወደነበረው ወደ ሦስተኛው መግቢያ ወደ እርሱ ነቢዩን ኤርምያስን አስመጣው፤ ንጉሡም ኤርምያስን፦ “እኔ አንዲት ነገር እጠይቅሃለሁ፤ ምንም አትሸሽገኝ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ሰደቅያስ ኤርማሳኮ ኪት አህሲደ፥ መና ጎዳይ ጌሻ ጎልያ ገልያ ሄዘን ፐንግያ ማታን አ፥ “ታን እትባ ኔና ኦቻና። ኔን ታፐ አያነ ቆሶፓ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Sedek'iyaasi Ermaasakko kiitti ahisiide, Med'inaa Goday Geeshsha Golliyaa geliyaa heezzentso penggiyaa matan Aa, «Taani ittibaa neena oochchana. Neeni taappe ayaanne k'osoppa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye kawo Sedeqiyaasi Ermaasa kiitti ehisidi GODAA Keeth geliza heedzdzanththo penge matan izas, «Tani issi miish nena oychchays; neni taappe aykkoka qottofa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ሴዴቂያሲ ኤርማሳ ኪቲ ኤሂሲዲ ጎዳ ኬ ጌሊዛ ሄን ፔንጌ ማታን ኢዛስ፥ «ታኒ ኢሲ ሚሽ ኔና ኦይቻይስ፤ ኔኒ ታፔ ኣይኮካ ቆቶፋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሰደቅያስ ኤርምያሳ ኪትድ ኤህስድ፥ ፆሳ ኬ ገልያ ሄን ፐንግያ ማታን፥ “ታ ነና እስባ ኦይቻና፤ ነ ታፐ ቆሶፓ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, kawoy Sedeqiyaasi Ermiyaasa kiittidi ehisidi, xoossa keethi geliya heedzantho pengiya matan, “Ta nena issiba oychana; ne taape qosopa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡ ሴዴቅያስ ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ ልኮ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሦስተኛው በር አስመጣውና፤ “አንድ ነገር እጠይቅሃለሁ፤ ምንም አትሸሽገኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሴዴቅያስ ልኮ ወደ እርሱ አስጠራኝና በቤተ መቅደሱ ሦስተኛ በር አጠገብ እንዲህ አለኝ፦ “እነሆ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ነው፤ አንዳች ነገር ሳትደብቅ እንድትነግረኝ እፈልጋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ ሴዴቅያስ ናብ ኤርሚያስ ልኢኹ፥ ናብታ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዘላ ሳልሰይቲ ኣፍ ደገ ኣምፅኦ። “ሓንቲ ነገር ዝጥይቐካ ኣላትኒ እሞ፥ ሓንቲ እኳ ኣይትሕብአለይ” በሎ።