Jeremiah 38:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ንዔቤድ-መለግ እቲ ኩሻዊ ኣዘዞ እሞ፡ ካብዚ ሰላሳ ሰብ ምሳኻ ውሰድ እሞ፡ ነብዪ ኤርምያስ ከይሞተ ካብ ጉድጓድ ኣምጽኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ኢት​ዮ​ጵ​ያ​ዊ​ዉን አቤ​ሜ​ሌ​ክን፥ “ከአ​ንተ ጋር ሠላሳ ሰዎች ከዚህ ውሰድ፤ ነቢዩ ኤር​ም​ያ​ስም ሳይ​ሞት ከጕ​ድ​ጓድ አው​ጣው” ብሎ አዘ​ዘው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ኢትዮጵያዊውን አቤሜሌክም። ከአንተ ጋር ሠላሳ ሰዎች ከዚህ ውሰድ፥ ነቢዩም ኤርምያስ ሳይሞት ከጕድጓድ አውጣው ብሎ አዘዘው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ኢትዮጵያዊውን አቤሜሌክን፦ “ከአንተ ጋር ሠላሳ ሰዎች ከዚህ ውሰድ፥ ነቢዩም ኤርምያስ ሳይሞት ከጉድጓድ አውጣው” ብሎ አዘዘው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ዛሪደ፥ ቶጵያ አሳ ግድያ አበድመሌካ፥ “ሀዋፐ ሀታሙ አሳ ኔናና አካደ ባደ፥ ኤርማስ ሀይቀናን ደእሺና፥ ሃ ኦላፐ ከስተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii zaariide, Toop'p'iyaa asaa gidiyaa Abedmeleeka, «Hawaappe hattamu asaa neenana akkaade baade, Ermaasi hayk'k'ennan de'ishiina, haatsaa ollaappe kessite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozikka Tophphiya as Abimelekkes, «Heedzdzu tammu as nenara ekka baada Ermaasi hayqqontta dishin ollaafe kessa» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚካ ቶጵያ ኣስ ኣቢሜሌኬስ፥ «ሄ ታሙ ኣስ ኔናራ ኤካ ባዳ ኤርማሲ ሃይቆንታ ዲሺን ኦላፌ ኬሳ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ዛሪድ፥ ቶጰ አደይ ኤበድ-መለካኮ፥ “ሀስታሙ አስ ኔራ ኤካ ባዳ፥ ኤርምያስ ሀይቆና ደእሽን ሃ ኦላፈ ከስተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy zaaridi, Tophe addey Ebed-Melekako, “Hastamu asi neera eka bada, Ermiyaasi hayqonna de7ishin haatha ollafe kessite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም ኢትዮጵያዊውን አቤሜሌክን፣ “ሠላሳ ሰዎች ከዚህ ይዘህ ሂድ፤ ነቢዩ ኤርምያስንም ሳይሞት ከጕድጓድ አውጣው” ብሎ አዘዘው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ንጉሡ ኢትዮጵያዊውን አቤሜሌክን “ከዚህ ሠላሳ ሰዎች ይዘህ ሂድና ነቢዩ ኤርምያስን ከመሞቱ በፊት ከውሃው ጒድጓድ አውጡት” ሲል አዘዘው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ድማ ነቲ ኢትዮጵያዊ ኣቢሜሌክ “ካብዙይ ሰላሳ ሰብኡት ተማላእ እሞ ንነቢይ ኤርሚያስ ከይሞተ እንተሎ ኻብታ ጕድጓድ ኣውፅኣዮ” ኢሉ ኣዘዞ።