Jeremiah 38:10 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ንዔቤድ-መለግ እቲ ኩሻዊ ኣዘዞ እሞ፡ ካብዚ ሰላሳ ሰብ ምሳኻ ውሰድ እሞ፡ ነብዪ ኤርምያስ ከይሞተ ካብ ጉድጓድ ኣምጽኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ኢትዮጵያዊዉን አቤሜሌክን፥ “ከአንተ ጋር ሠላሳ ሰዎች ከዚህ ውሰድ፤ ነቢዩ ኤርምያስም ሳይሞት ከጕድጓድ አውጣው” ብሎ አዘዘው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ኢትዮጵያዊውን አቤሜሌክም። ከአንተ ጋር ሠላሳ ሰዎች ከዚህ ውሰድ፥ ነቢዩም ኤርምያስ ሳይሞት ከጕድጓድ አውጣው ብሎ አዘዘው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ኢትዮጵያዊውን አቤሜሌክን፦ “ከአንተ ጋር ሠላሳ ሰዎች ከዚህ ውሰድ፥ ነቢዩም ኤርምያስ ሳይሞት ከጉድጓድ አውጣው” ብሎ አዘዘው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ዛሪደ፥ ቶጵያ አሳ ግድያ አበድመሌካ፥ “ሀዋፐ ሀታሙ አሳ ኔናና አካደ ባደ፥ ኤርማስ ሀይቀናን ደእሺና፥ ሃ ኦላፐ ከስተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii zaariide, Toop'p'iyaa asaa gidiyaa Abedmeleeka, «Hawaappe hattamu asaa neenana akkaade baade, Ermaasi hayk'k'ennan de'ishiina, haatsaa ollaappe kessite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozikka Tophphiya as Abimelekkes, «Heedzdzu tammu as nenara ekka baada Ermaasi hayqqontta dishin ollaafe kessa» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚካ ቶጵያ ኣስ ኣቢሜሌኬስ፥ «ሄ ታሙ ኣስ ኔናራ ኤካ ባዳ ኤርማሲ ሃይቆንታ ዲሺን ኦላፌ ኬሳ» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ዛሪድ፥ ቶጰ አደይ ኤበድ-መለካኮ፥ “ሀስታሙ አስ ኔራ ኤካ ባዳ፥ ኤርምያስ ሀይቆና ደእሽን ሃ ኦላፈ ከስተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy zaaridi, Tophe addey Ebed-Melekako, “Hastamu asi neera eka bada, Ermiyaasi hayqonna de7ishin haatha ollafe kessite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም ኢትዮጵያዊውን አቤሜሌክን፣ “ሠላሳ ሰዎች ከዚህ ይዘህ ሂድ፤ ነቢዩ ኤርምያስንም ሳይሞት ከጕድጓድ አውጣው” ብሎ አዘዘው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ንጉሡ ኢትዮጵያዊውን አቤሜሌክን “ከዚህ ሠላሳ ሰዎች ይዘህ ሂድና ነቢዩ ኤርምያስን ከመሞቱ በፊት ከውሃው ጒድጓድ አውጡት” ሲል አዘዘው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ድማ ነቲ ኢትዮጵያዊ ኣቢሜሌክ “ካብዙይ ሰላሳ ሰብኡት ተማላእ እሞ ንነቢይ ኤርሚያስ ከይሞተ እንተሎ ኻብታ ጕድጓድ ኣውፅኣዮ” ኢሉ ኣዘዞ። |