Jeremiah 38:1 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሸፋትያስ ወዲ ማታንን ጌዳልያ ወዲ ጳሹርን ጁካል ወዲ ሸልምያስን ጳሹር ወዲ ማልቅያስን ነቲ ኤርምያስ ንዅሉ እቲ ህዝቢ እተዛረቦ ቓላት ሰሚዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤር​ም​ያስ ለሕ​ዝቡ ሁሉ እን​ዲህ ሲል የተ​ና​ገ​ረ​ውን ቃል የና​ታን ልጅ ሰፋ​ን​ያስ፥ የጳ​ስ​ኮ​ርም ልጅ ጎዶ​ል​ያስ፥ የሰ​ሌ​ም​ያም ልጅ ዮካል፥ የመ​ል​ክ​ያም ልጅ ጳስ​ኮር ሰሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤርምያስም ለሕዝቡ ሁሉ የተናገረውን ቃል የማታን ልጅ ስፋጥያስ፥ የጳስኮርም ልጅ ጎዶልያስ፥ የሰሌምያም ልጅ ዮካል፥ የመልክያም ልጅ ጳስኮር ሰሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኤርምያስም ለሕዝቡ ሁሉ የተናገረውን ቃላት የማታን ልጅ ስፋጥያስ፥ የጳስኮርም ልጅ ጎዶልያስ፥ የሰሌምያም ልጅ ዮካል፥ የመልክያም ልጅ ጳስኮር ሰሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማታና ናአይ ሻፋጸ፥ ፓሽሁራ ናአይ ጋዳሌ፥ ሸሌምያ ናአይ የሁካልነ ማልክያ ናአይ ፓሽሁር ኤርማስ አሳ ኡባዉ ኦዴዳ ቃላቱዋ ስሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mataana na'ay Shafaas'e, Paashihuura na'ay Gadaalee, Sheleemiyaa na'ay Yehukaalinne Malkkiyaa na'ay Paashihuuri Ermaasi asaa ubbaw odeedda k'aalatuwaa siseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mataane naa Shafaaxiyay, Pashkure naa Godoliyaasay, Shelemiya naa Yekaaleynne Malkiya naa Pashkurey Ermaasi as ubbaas yootida qaalata siyida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማታኔ ና ሻፋጺያይ፥ ፓሽኩሬ ና ጎዶሊያሳይ፥ ሼሌሚያ ና ዬካሌይኔ ማልኪያ ና ፓሽኩሬይ ኤርማሲ ኣስ ኡባስ ዮቲዳ ቃላታ ሲዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማታና ናአይ ሳፋፅ፥ ጳስኮራ ናአይ ጎዶልያ፥ ሰለማ ናአይ ዮካልነ ማልካያ ናአይ ጳስኮር ኤርምያስ አሳ ኡባስ ኦድዳ ቃላ ስእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mataana na7ay Safaaxi, Phaskora na7ay Godoliya, Selema na7ay Yokaalinne Malkaya na7ay Phaskori Ermiyaasi asa ubbaas odida qaala si7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤርምያስ ለሕዝቡ የተናገረውን ቃል የማታን ልጅ ሰፋጥያስ፣ የጳስኮር ልጅ ጎዶልያስ፣ የሰሌምያ ልጅ ዮካል እንዲሁም የመልክያ ልጅ ጳስኮር ሰሙ፤ ቃሉም እንዲህ የሚል ነበር፦
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የማታን ልጅ ሰፋጥያ፥ የፓሽሑር ልጅ ገዳልያ፥ የሼሌምያ ልጅ የሁካልና የመልክያ ልጅ ፓሽሑር እግዚአብሔር የነገረኝን ቃል ሁሉ ለሕዝቡ ማስተማሬን ሰሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰፋጥያስ ወዲ ማታንን፥ ጎዶልያስ ወዲ ጳስኮርን፥ ዩካል ወዲ ሰሌምያን፥ ጳስኮር ወዲ መልክያን፥ ነቲ ኤርሚያስ “እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ” ኢሉ ንዅሉ ህዝቢ ዝተዛረቦ ቓል ሰምዕዎ።