Jeremiah 37:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንርእስኹም ኣይትታለሉ፡ ከለዳውያን ኣይኪኸዱን እዮም እሞ፡ ብርግጽ ክገድፉና እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አይሄዱምና፦ ከለዳውያን በርግጥ ከእኛ ዘንድ ይሄዳሉ ብላችሁ ራሳችሁን አታታልሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አይሄዱምና። ከለዳውያን በእርግጥ ከእኛ ዘንድ ይሄዳሉ ብላችሁ ራሳችሁን አታታልሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላል፦ አይሄዱምና፦ “ከለዳውያን በእርግጥ ከእኛ ዘንድ ይሄዳሉ” ብላችሁ ራሳችሁን አታታሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ ‘ባብሎነ ኦላንቻቱ ላኤን ስሚደ ዪክኖ’ ያጊደ ህንተና ህንተረካ ጭሞፕተ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ስሚደ ያናዌ ደኤና! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; « ‹Baabloone olanchchatuu laa"entso simmiide yiikkino› yaagiide hinttena hintterekka c'immoppite. Ayaw gooppe, unttunttu simmiide yaanawe de'enna! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, « ‹Baabiloone olanchchati nuna tumappe aggi bida› giidi qoppofte; istti aggi bontta gishshas inttena intterkka baleththofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ « ‹ባቢሎኔ ኦላንቻቲ ኑና ቱማፔ ኣጊ ቢዳ› ጊዲ ቆፖፍቴ፤ ኢስቲ ኣጊ ቦንታ ጊሻስ ኢንቴና ኢንቴርካ ባሌፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባብሎነ ኦላንቾት ስሚድ ዩሳይ አቶና ግሾ ‘ባብሎነ ኦላንቾት ዮኮና’ ግድ ህንተና ህንተዉ ጭሞፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Babiloone olanchoti simmidi yuussay attonna gisho ‘Babiloone olanchoti yookona’ gidi hintena hintew cimmofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ባቢሎናውያን በርግጥ ትተውን ይሄዳሉ’ ብላችሁ አታስቡ፤ አይሄዱምና ራሳችሁን አታታልሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘ባቢሎናውያን ተመልሰው ይሄዳሉ’ ብላችሁ ራሳችሁን አታታሉ፤ እነርሱ ተመልሰው አይሄዱም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ከለዳውያን ብርግፅ ሓዲጎምና ክኸዱ እዮም ኢልኩም ኣይትሕሰቡ፤ ኣይኸዱንሞ ንርእስኹም ኣይተታልሉ። |