Jeremiah 37:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከለዳውያን ድማ ተመሊሶም ነዛ ኸተማ እዚኣ ኪዋግኣላ፡ ሒዞም ብሓዊ ድማ ኬቃጽልዋ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከለ​ዳ​ው​ያ​ንም ተመ​ል​ሰው ይህ​ችን ከተማ ይዋ​ጉ​አ​ታል፤ ይይ​ዙ​አ​ት​ማል፤ በእ​ሳ​ትም ያቃ​ጥ​ሉ​አ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከለዳውያንም ተመልሰው ይህችን ከተማ ይዋጉአታል ይይዙአትማል በእሳትም ያቃጥሉአታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከለዳውያንም ተመልሰው ይህችን ከተማ ይዋጉአታል ይይዟታልም በእሳትም ያቃጥሉአታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ባብሎነ ኦላንቻቱ ስሚደ ያና፤ ኦለቲደ፥ ሀ ካታማ ኦይቃና፤ ታማንካ አ ጹጋና’ ያግተ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Baabloone olanchchatuu simmiide yaana; olettiide, ha katamaa oyk'k'ana; tamankka Aa s'uuggana› yaagite» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baabiloone olanchchatikka simmi yiidi hanno ha katamayo oli oykkananne izo xuuggana› giite» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባቢሎኔ ኦላንቻቲካ ሲሚ ዪዲ ሃኖ ሃ ካታማዮ ኦሊ ኦይካናኔ ኢዞ ጹጋና› ጊቴ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ባብሎነ ኦላንቾት ስሚድ ያና፤ ሀ ካታማ ኦልድ ኦይካና፤ ታማን እያ ፁጋና’ ያግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Babiloone olanchoti simmidi yaana; ha katamaa olidi oykana; taman iya xuuggana’ yaagite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባቢሎናውያንም ተመልሰው ይህችን ከተማ ይወጓታል፤ ይዘውም ያቃጥሏታል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያ በኋላ ባቢሎናውያን ተመልሰው ይመጣሉ፤ አደጋም ጥለው ከተማይቱን ይይዛሉ፤ በእሳትም ያቃጥሉአታል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከለዳውያን ከዓ ተመሊሶም ነዛ ኸተማ እዚኣ ኽዋግእዋ፥ ክሕዝዋን ብሓዊውን ከባርዕዋን እዮም።