Jeremiah 37:7 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነቲ ኺማኸረኒ ዝለኣኽካኒ ንጉስ ይሁዳ ከምዚ በሎ። እንሆ እቶም ክረድኡኻ ዝወጹ ሰራዊት ፈርኦን ናብ ግብጺ ናብ ምድሮም ክምለሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ከእኔ ትጠይቁ ዘንድ የላካችሁን የይሁዳን ንጉሥ እንዲህ በሉት፦ እነሆ ሊረዳችሁ የወጣው የፈርዖን ሠራዊት ወደ ሀገሩ ወደ ግብፅ ይመለሳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከእኔ ትጠይቁ ዘንድ የላካችሁን የይሁዳን ንጉሥ እንዲህ በሉት። እነሆ፥ ሊረዳችሁ የወጣው የፈርዖን ሠራዊት ወደ አገሩ ወደ ግብጽ ይመለሳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔን እንድትጠይቁኝ የላካችሁን የይሁዳን ንጉሥ እንዲህ በሉት፦ ‘እነሆ፥ ሊረዳችሁ የወጣው የፈርዖን ሠራዊት ወደ አገሩ ወደ ግብጽ ይመለሳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታና ህንተ ኦቻና ማላ፥ ህንተና ኪቴዳ ይሁዳ ካትያዉ ሀዋዳን ያግተ፤ ‘በእተ፥ ህንተና ማዳናዉ ከሴዳ ግብጼ ካትያ ኦላንቻቱ ባረንቱ ቢታ ስሚደ ባና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Taana hintte oochchana mala, hinttena kiitteedda Yihudaa kaatiyaw hawaadan yaagite; ‹Be'ite, hinttena maaddanaw keseedda Gibs'e kaatiyaa olanchchatuu barenttu biittaa simmiide baana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA Isra7eele Xoossay, «Tana intte oychchana mala inttena kiittida Yuhuda kawos, ‹Be7ite, inttena maaddanaas kezida Gibxe kawo olanchchati bantta biitta guye simmi baana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ታና ኢንቴ ኦይቻና ማላ ኢንቴና ኪቲዳ ዩሁዳ ካዎስ፥ ‹ቤኢቴ፥ ኢንቴና ማዳናስ ኬዚዳ ጊብጼ ካዎ ኦላንቻቲ ባንታ ቢታ ጉዬ ሲሚ ባና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ታና ኦይቻና መላ ህንተና ታኮ ኪትዳ ይሁዳ ካዋስ ሀይሳዳ ያግተ፤ ‘ህንተና ማዳናዉ ይዳ ግብፀ ካዋ ኦላንቾት ባንታ ቢታ ስሚድ ባና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees: tana oychana mela hintena taako kiitida Yihuda kawas haysada yaagite; ‘Hintena maaddanaw yida Gibxe kawa olanchoti banta biitta simmidi baana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ትጠይቁኝ ዘንድ ወደ እኔ የላካችሁን የይሁዳን ንጉሥ እንዲህ በሉት፤ ‘ሊረዳችሁ የወጣው የፈርዖን ሰራዊት ወደ ገዛ አገሩ ወደ ግብፅ ይመለሳል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ክትጥይቑኒ ናባይ ንዝለኣኸኩም ንጉስ ይሁዳ ኸምዙይ በልዎ። እንሆ ኽሕግዘኩም ዝወፀ ሰራዊት ፈርዖን ናብ ሃገሩ ግብፂ ኽምለስ እዩ። |