Jeremiah 37:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ዀነ ባሮቱ ዀነ ህዝቢ እታ ሃገር ግና ነቲ ብነብዪ ኤርምያስ ኣቢሉ እተዛረቦ ቓላት እግዚኣብሄር ኣይሰምዕዎን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ሆነ፥ አገልጋዮቹ፥ የሀገሩም ሕዝብ በነቢዩ በኤርምያስ እጅ የተናገረውን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰሙም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ሆነ ባሪያዎቹ የአገሩም ሕዝብ በነቢዩ በኤርምያስ እጅ የተናገረውን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰሙም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በነቢዩ በኤርምያስም በኩል የተናገረውን የጌታን ቃላት እርሱም ሆነ ባርያዎቹ የአገሩም ሕዝብ አልሰሙም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሰደቅያስ፥ አናና ኦያ ካፓቱነ ሄ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይካ መና ጎዳይ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ባጋና ኦዴዳ ቃላዉ አዛዘትበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sedek'iyaasi, aanana ootsiyaa Kaappatuunne he biittan de'iyaa Asay ubbaykka Med'inaa Goday timbbitiyaa odiyaa Ermaasa baggana odeedda k'aalaw azazettibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Sedeqiyaasi, iza shuumetinne dere asay ubbay GODAY nabe Ermaasa baggara yootida qaalas azazettibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሴዴቂያሲ፥ ኢዛ ሹሜቲኔ ዴሬ ኣሳይ ኡባይ ጎዳይ ናቤ ኤርማሳ ባጋራ ዮቲዳ ቃላስ ኣዛዜቲቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሰደቅያስ፥ እያራ ኦያ ሀላቃትነ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ፥ ጎዳይ ናብያ ኤርምያሳ ባጋራ ኦድዳ ቃላስ ኪተትቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sedeqiyaasi, iyara oothiya halaqatinne biittan de7iya asa ubbay, Goday nabiya Ermiyaasa baggara odida qaalas kiitetibookonna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እርሱም ሆነ መኳንንቱ የምድሪቱም ሕዝብ በነቢዩ በኤርምያስ አማካይነት የተነገረውን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰሙም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴዴቅያስም ሆነ መኳንንቱ ወይም ሕዝቡ እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ አማካይነት ለተናገረው ቃል ታዛዦች አልሆኑም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ሴዴቅያስ ኮነ ባሮቱ ወይ ህዝቢ እታ ሃገር፥ ነቲ ብነቢይ ኤርሚያስ ኣቢሉ እግዚኣብሄር ዝተናገሮ ቓል ኣይሰምዑን። |