Jeremiah 37:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ዀነ ባሮቱ ዀነ ህዝቢ እታ ሃገር ግና ነቲ ብነብዪ ኤርምያስ ኣቢሉ እተዛረቦ ቓላት እግዚኣብሄር ኣይሰምዕዎን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም ሆነ፥ አገ​ል​ጋ​ዮቹ፥ የሀ​ገ​ሩም ሕዝብ በነ​ቢዩ በኤ​ር​ም​ያስ እጅ የተ​ና​ገ​ረ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል አል​ሰ​ሙም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ሆነ ባሪያዎቹ የአገሩም ሕዝብ በነቢዩ በኤርምያስ እጅ የተናገረውን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰሙም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በነቢዩ በኤርምያስም በኩል የተናገረውን የጌታን ቃላት እርሱም ሆነ ባርያዎቹ የአገሩም ሕዝብ አልሰሙም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሰደቅያስ፥ አናና ኦያ ካፓቱነ ሄ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይካ መና ጎዳይ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ባጋና ኦዴዳ ቃላዉ አዛዘትበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sedek'iyaasi, aanana ootsiyaa Kaappatuunne he biittan de'iyaa Asay ubbaykka Med'inaa Goday timbbitiyaa odiyaa Ermaasa baggana odeedda k'aalaw azazettibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Sedeqiyaasi, iza shuumetinne dere asay ubbay GODAY nabe Ermaasa baggara yootida qaalas azazettibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሴዴቂያሲ፥ ኢዛ ሹሜቲኔ ዴሬ ኣሳይ ኡባይ ጎዳይ ናቤ ኤርማሳ ባጋራ ዮቲዳ ቃላስ ኣዛዜቲቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሰደቅያስ፥ እያራ ኦያ ሀላቃትነ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ፥ ጎዳይ ናብያ ኤርምያሳ ባጋራ ኦድዳ ቃላስ ኪተትቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sedeqiyaasi, iyara oothiya halaqatinne biittan de7iya asa ubbay, Goday nabiya Ermiyaasa baggara odida qaalas kiitetibookonna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እርሱም ሆነ መኳንንቱ የምድሪቱም ሕዝብ በነቢዩ በኤርምያስ አማካይነት የተነገረውን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰሙም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴዴቅያስም ሆነ መኳንንቱ ወይም ሕዝቡ እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ አማካይነት ለተናገረው ቃል ታዛዦች አልሆኑም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ሴዴቅያስ ኮነ ባሮቱ ወይ ህዝቢ እታ ሃገር፥ ነቲ ብነቢይ ኤርሚያስ ኣቢሉ እግዚኣብሄር ዝተናገሮ ቓል ኣይሰምዑን።