Jeremiah 37:13 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኣፍ ደገ ብንያም ምስ በጽሐ ድማ፡ ኢርያ ወዲ ሸለምያ ወዲ ሃናንያ ዝስሙ ሓለቓ ሓለውቲ ነበረ። ንነቢይ ኤርምያስ ድማ ወሲዱ፡ ኣብ ከለዳውያን ትወድቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በብ​ን​ያ​ምም በር በነ​በረ ጊዜ የሐ​ና​ንያ ልጅ የሰ​ሌ​ምያ ልጅ ሳሩያ የተ​ባለ በር ጠባቂ በዚያ ነበረ፤ እር​ሱም፥ “ወደ ከለ​ዳ​ው​ያን መኰ​ብ​ለ​ልህ ነው” ብሎ ነቢ​ዩን ኤር​ም​ያ​ስን ያዘው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በብንያምም በር በነበረ ጊዜ የሐናንያ ልጅ የሰሌምያ ልጅ የሪያ የተባለ የዘበኞች አለቃ በዚያ ነበረ፤ እርሱም። ወደ ከለዳውያን መኰብለልህ ነው ብሎ ነቢዩን ኤርምያስን ያዘው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በብንያምም በር በነበረ ጊዜ የሐናንያ ልጅ የሰሌምያ ልጅ የሪያ የተባለ የዘበኞች አለቃ በዚያ ነበረ፤ እርሱም ነቢዩን ኤርምያስን፦ “ወደ ከለዳውያን ልትኰበልል ነው” ብሎ ያዘው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶ ሽን፥ እ ቢደ፥ ቢንያማ ፐንግያ ግያ ፐንግያ ጋክሽና፥ ፐንግያ ናግያዋንቱፐ እቱ፥ ሀናንያ ናኣ ሸሌምያ ናአይ፥ ዪርያ ግያዌ አ፥ “ነ ኑና ካዳደ ባብሎነ ባሳ ግድኪ?” ያጊደ ኦይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gido shin, I biide, Biiniyaama Penggiyaa giyaa penggiyaa gakkishina, penggiyaa naagiyaawanttuppe ittuu, Hanaaniyaa na'aa Sheleemiyaa na'ay, Yiiriyaa giyaawe Aa, «Ne nuuna kadaade Baabloone baasa gidikkii?» yaagiide oyk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin izi biidi Biniyaame Penge gakkishin zabeta halaqa Hanaaniya naaza Shelemiya naa Yiiriyay iza, «Neni deraa kaddada Baabiloone asaakko baana gaasa!» giidi oykkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዚ ቢዲ ቢኒያሜ ፔንጌ ጋኪሺን ዛቤታ ሃላቃ ሃናኒያ ናዛ ሼሌሚያ ና ዪሪያይ ኢዛ፥ «ኔኒ ዴራ ካዳዳ ባቢሎኔ ኣሳኮ ባና ጋሳ!» ጊዲ ኦይኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ እ ብድ፥ ብንያመ ፐንገ ጋክያ ዎደ ፐንግያ ናገይሳታፐ እሶይ፥ ሀናንያ ናአይ፥ ሳሌማ ናአ ዬራ፥ “ነ ኑና ካዳዳ ባብሎነ ባሳ ግድኪ?” ያግድ ኦይክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, I bidi, Biniyaame Penge gakiya wode pengiya naageysatape issoy, Hananiya na7ay, Saleema na7a Yeera, “Ne nuna kaddada Babiloone baasa gidikii?” yaagidi oykis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ወደ ብንያም በር ሲደርስ፣ የዘበኞች አለቃ የነበረው የሐናንያ ልጅ የሴሌምያ ልጅ የሪያ የተባለው፣ “ከድተህ ወደ ባቢሎናውያን ልትሄድ ነው!” በማለት ያዘው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ከብንያም ቅጽር በር እንደ ደረስኩ የዘብ ጠባቂዎች አለቃ የሆነው ስሙ ዪሪያ ተብሎ የሚጠራ የሐናንያ የልጅ ልጅ የሆነው የሼሌምያ ልጅ “ከድተህ ወደ ባቢሎናውያን ልትሄድ ነው!” ብሎ አስቆመኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ናብታ ደገ ብንያም እትብሃል ምስ በፅሐ፥ የርያ ዝስሙ ወዲ ሰሌምያ ወዲ ሃናንያ ሓለቓ ሓለውቲ “ናብ ባቢሎናውያን ኢኻ እትመልቝ ዘለኻ” ኢሉ ንኤርሚያስ ሓዞ።