Jeremiah 36:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባሩክ ወዲ ኔርያ ድማ፡ ከምቲ ነብዪ ኤርምያስ ዝኣዘዞ፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣብታ መጽሓፍ ዚርከብ ቃላት እግዚኣብሄር ብምንባብ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኔርዩም ልጅ ባሮክ ነቢዩ ኤርምያስ ያዘዘውን ሁሉ አደረገ፥ በእግዚአብሔርም ቤት የእግዚአብሔርን ቃል በመጽሐፉ አነበበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኔርያም ልጅ ባሮክ ነቢዩ ኤርምያስ ያዘዘውን ሁሉ አደረገ፥ በእግዚአብሔርም ቤት የእግዚአብሔርን ቃል በመጽሐፉ አነበበ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኔርያም ልጅ ባሮክ ነቢዩ ኤርምያስ በጌታ ቤት የጌታን ቃላት ከመጽሐፉ እንዲያነብ ያዘዘውን ትእዛዝ ሁሉ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔርያ ናአይ ባሩክ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማስ አዛዜዳዋዳን፥ መና ጎዳ ጎልያን መና ጎዳ ቃላ ኡባ ናባቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeriyaa na'ay Baaruki timbbitiyaa odiyaa Ermaasi azazeeddawaadan, Med'inaa Godaa Golliyaan Med'inaa Godaa k'aalaa ubbaa nabbabeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neeriya naa Baarokey nabe Ermaasi izas yootidayssa ubbaa polides; GODAA Keeththan GODAA qaala xaaththa maxaafappe nababides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔሪያ ና ባሮኬይ ናቤ ኤርማሲ ኢዛስ ዮቲዳይሳ ኡባ ፖሊዴስ፤ ጎዳ ኬን ጎዳ ቃላ ጻ ማጻፋፔ ናባቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔራ ናአይ ባሮክ ናበይ ኤርምያስ ኪትዳይሳዳ ፆሳ ኬን ጎዳ ቃላ ኡባ ናባብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neera na7ay Baaroki nabey Ermiyaasi kiittidaysada xoossa keethan Godaa qaala ubbaa nabbabis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኔርያ ልጅ ባሮክ ነቢዩ ኤርምያስ የነገረውን ሁሉ አደረገ፤ በእግዚአብሔርም ቤተ መቅደስ የእግዚአብሔርን ቃል ከብራናው አነበበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ባሮክ ልክ እኔ እንደ ነገርኩት በቤተ መቅደስ የእግዚአብሔርን ቃል አነበበ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ባሮክ ወዲ ኔርያ ድማ ልክዕ ከምቲ ኤርሚያስ ዝኣዘዞ ገበረ። ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ከይዱ ድማ፥ ካብቲ መፅሓፍ ቃል እግዚኣብሄር ኣንበበ። |