Jeremiah 36:7 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምናልባት እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ እዚ ህዝቢ እዚ እተዛረቦ ቍጥዓን ቍጥዓን ዓብዪ እዩ እሞ፡ ልመናኦም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምጺኦም ነፍሲ ወከፎም ካብ ግጉይ መገዶም ኪመልሱ ይኽእሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዚህ ሕዝብ ላይ የተ​ና​ገ​ረው ቍጣ​ውና መዓቱ ታላቅ ነውና ምና​ል​ባት ልመ​ና​ቸው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ትደ​ርስ ይሆ​ናል፤ ሁሉም ከክፉ መን​ገ​ዳ​ቸው ይመ​ለሱ ይሆ​ናል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በዚህ ሕዝብ ላይ የተናገረው ቍጣውና መዓቱ ታላቅ ነውና ምናልባት ጸሎታቸው በእግዚአብሔር ፊት ትወድቅ ይሆናል፥ ሁሉም ከክፉ መንገዱ ይመለስ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በዚህ ሕዝብ ላይ የተናገረው ቁጣውና መዓቱ ታላቅ ነውና ምናልባት ልመናቸው በጌታ ፊት ይቀርብ ይሆናል፥ ሁሉም ከክፉ መንገዱ ይመለስ ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ አሳ ቦላ መና ጎዳይ አዋዬዳ ሀንቁነ ይሉ ኢታ ግድያ ድራዉ፥ ኦን ኤሪ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኢታ ኦሱዋፐ ስሚደ፥ መና ጎዳ ዎሳነንቶነ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha asaa bolla Med'inaa Goday awaayeedda hank'k'uunne yiluu iita gidiyaa diraw, ooni erii, unttunttu barenttu iita oosuwaappe simmiide, Med'inaa Godaa woossanenttonne» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssa deraa bolla GODAY yootida hanqoynne boshay deexo gidida gishshas isttafe issoy issoy ba nagara GODAA sinththan paaxidi bantta iita ogeppe istti simmanaakko oonee erizay?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳ ዴራ ቦላ ጎዳይ ዮቲዳ ሃንቆይኔ ቦሻይ ዴጾ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስታፌ ኢሶይ ኢሶይ ባ ናጋራ ጎዳ ሲንን ፓጺዲ ባንታ ኢታ ኦጌፔ ኢስቲ ሲማናኮ ኦኔ ኤሪዛይ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳ ቦላ ጎዳይ አዋጅዳ ሀንቆይ ግታ ግድያ ግሾ፥ ኦን ኤር፥ ኤንቲ ባንታ ኢታ ኦሱዋፐ ስሚድ፥ ጎዳ ዎሳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asaa bolla Goday awaajida hanqoy gita gidiya gisho, ooni eri, enti banta iita oosuwape simmidi, Godaa woossana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር በዚህ ሕዝብ ላይ የተናገረው ቍጣና መቅሠፍት ታላቅ ስለሆነ፣ ምናልባት ልመናቸውን በእግዚአብሔር ፊት በማቅረብ እያንዳንዳቸው ከክፉ መንገዳቸው ይመለሱ ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አስፈሪ በሆነው ቊጣና መዓቱ ሕዝቡን እንደሚቀጣ የተናገረ በመሆኑ ምናልባት በመጸጸት ከክፉ ሥራቸው ወደ እግዚአብሔር ተመልሰው ይለምኑት ይሆናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ እግዚኣብሄር ኣብዞም ህዝቢ እዚኣቶም ዝተናገሮ፥ ቍጥዓኡን መቕሰፍቱን ዓብዪ እዩ እሞ፥ ምናልባሽ ፀሎቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይበፅሕ ይኸውን፤ ነፍሲ ወከፎም ከዓ ኻብ ክፉእ መንገዶም ይምለሱ ይኾኑ።”