Jeremiah 36:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኬድካ ኣብቲ ካብ ኣፈይ ዝጸሓፍካዮ ጥቕላል፡ ብመዓልቲ ጾም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ኣእዛን ህዝቢ ዘረባ እግዚኣብሄር ኣንብብ። ኣብ ኣእዛን ኵሎም ይሁዳውን ካብ ከተማታቶም ዝመጹ ኣንብብዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ ግን ገብተህ ከአፌ የጻፍኸውን የእግዚአብሔርን ቃል በጾም ቀን በእግዚአብሔር ቤት በሕዝቡ ጆሮ በክርታሱ አንብብ፤ ደግሞም ከከተሞቻቸው በሚወጡ በይሁዳ ሰዎች ሁሉ ጆሮ አንብበው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ ግን ሂድ፥ ከአፌም የጻፍኸውን የእግዚአብሔርን ቃል በጾም ቀን በእግዚአብሔር ቤት በሕዝቡ ጆር በክርታሱ አንብብ፤ ደግሞም ከከተሞቻቸው በሚወጡ በይሁዳ ሰዎች ሁሉ ጆሮ አንብበው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ ግን ሂድ፥ እየነገርሁህም የጻፍኸውን የጌታን ቃላት በጾም ቀን በጌታ ቤት በሕዝቡ ጆሮ ከክርታሱ አንብብ፤ እንዲሁም ደግሞ ከከተሞቻቸው በሚወጡ በይሁዳ ሰዎች ሁሉ ጆሮ አንብበው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኔን አሳይ ጾምያ ጋላስ መና ጎዳ ጎልያ ባደ፥ ታን ኦድና፥ ኔን ጻ ማጻፋን ጻፌዳ መና ጎዳ ቃላ ኡንቱንቶ ናባባ፤ ባረንቱ ካታማቱዋፐ ዬዳ ይሁዳ አሳዉ ኡባዉካ ናባባ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, neeni Asay s'oomiyaa gallassi Med'inaa Godaa Golliyaa baade, taani odina, neeni s'aatsa mas'aafan s'aafeedda Med'inaa Godaa k'aalaa unttunttoo nabbaba; barenttu katamatuwaappe yeedda Yihudaa asaw ubbawukka nabbaba. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas neni asay xoomiza gallas GODAA Keeththaa baada, tani yootiin, neni xaaththa maxaafan xaafida GODAA qaala isttas nababa; bantta katamatappe yida Yuhuda as ubbaasikka nababa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ኣሳይ ጾሚዛ ጋላስ ጎዳ ኬ ባዳ፥ ታኒ ዮቲን፥ ኔኒ ጻ ማጻፋን ጻፊዳ ጎዳ ቃላ ኢስታስ ናባባ፤ ባንታ ካታማታፔ ዪዳ ዩሁዳ ኣስ ኡባሲካ ናባባ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ነ ፆማ ጋላስ ፆሳ ኬ ባዳ፥ ታ ኦድን፥ ነ ፃ ማፃፋን ፃፍዳ ጎዳ ቃላ ኤንታዉ ናባባ፤ ባንታ ካታማታፐ ይዳ ይሁዳ አሳ ኡባስ ናባባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, ne xooma gallas xoossa keethi bada, ta odin, ne xaatha maxaafan xaafida Godaa qaala entaw nabbaba; banta katamatape yida Yihuda asa ubbaas nabbaba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሄደህ፣ በቃል እየነገርሁህ በብራናው ላይ የጻፍኸውን የእግዚአብሔርን ቃል በጾም ቀን ለተሰበሰበው ሕዝብ አንብብ፤ ከየከተሞቻቸው ለመጡት ለይሁዳ ሕዝብ ሁሉ አንብብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በሚቀጥለው ጊዜ ሕዝቡ በመጾም ላይ ሳሉ አንተ ወደዚያ እንድትሄድ እፈልጋለሁ፤ እግዚአብሔር ለእኔ የነገረኝን ቃል ሁሉ አንድ በአንድ እየነገርኩህ በሚጠቀለል ብራና ላይ የጻፍከውን ሁሉ ድምፅህን ከፍ አድርገህ አንብብላቸው፤ ከገጠር ከተሞቻቸው የመጡ የይሁዳ ሕዝብ ጭምር ሁሉም በሚሰሙበት ቦታ ይህን አድርግ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ንስኻ ኺድ እሞ ነቲ ኻብ ኣፈይ ናብቲ ጥቕሉል መፅሓፍ ዝፀሓፍካዮ ቓል እግዚኣብሄር፥ በታ መዓልቲ ፆም፥ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር፥ ኣብ እዝኒ ዅሎም እቶም ህዝቢ ኣንብቦ። ኣብ እዝኒ እቶም ከካብ ከተማታቶም ዝመፁ ህዝቢ ይሁዳ ኣንብበሎም። |