Jeremiah 36:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኤርምያስ ንባሩክ ወዲ ኔርያ ጸውዖ፡ ባሩኽ ድማ ነቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ዘበለ ዅሉ ቃላት ኣብ ጥቕላል ካብ ኣፍ ኤርምያስ ጸሓፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤርምያስም የኔርዩን ልጅ ባሮክን ጠራ፤ ባሮክም እግዚአብሔር ለእርሱ የተናገረውን ቃል ሁሉ ከኤርምያስ አፍ በመጽሐፉ ክርታስ ጻፈ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤርምያስም የኔርያን ልጀ ባሮክን ጠራ፥ ባሮክም እግዚአብሔር ለእርሱ የተናገረውን ቃል ሁሉ ከኤርምያስ አፍ በመጽሐፉ ክርታስ ጻፈ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤርምያስም የኔርያን ልጅ ባሮክን ጠራ፥ ባሮክም ኤርምያስ እየነገረው ጌታ ለእርሱ የተናገረውን ቃላት ሁሉ በመጽሐፉ ክርታስ ጻፈ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኤርማስ ኔርያ ናኣ ባሮካ ጼሴዳ፤ መና ጎዳይ አዉ ኦዴዳባ ኡባ ባሮካዉ ኦድና፥ እ ጻ ማጻፋን ጻፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Ermaasi Neeriyaa na'aa Baaroka s'eeseedda; Med'inaa Goday aw odeeddabaa ubbaa Baarookkaw odina, I s'aatsa mas'aafan s'aafeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ermaasi Neeriya naa Baaroke xeygides; histtidi GODAY izas yootidayssa ubbaa Baarokes yootiin izi xaaththa maxaafan xaafides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኤርማሲ ኔሪያ ና ባሮኬ ጼይጊዴስ፤ ሂስቲዲ ጎዳይ ኢዛስ ዮቲዳይሳ ኡባ ባሮኬስ ዮቲን ኢዚ ጻ ማጻፋን ጻፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤርምያስ ኔራ ናኣ ባሮካ ፄግድ፥ ጎዳይ እያዉ ኦድዳባ ኡባ ባሮካስ ኦድን፥ እ ፃ ማፃፋን ፃፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ermiyaasi Neera na7aa Baaroka xeegidi, Goday iyaw odidaba ubbaa Baarokas odin, I xaatha maxaafan xaafis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤርምያስም የኔርያን ልጅ ባሮክን ጠራው፤ ባሮክም እግዚአብሔር የተናገረውን ቃል ሁሉ ከኤርምያስ አፍ ተቀብሎ በብራናው ላይ ጻፈ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የኔሪያን ልጅ ባሮክን ጠርቼ እግዚአብሔር የነገረኝን ቃል ሁሉ አንድ በአንድ እየነገርኩት በሚጠቀለል ብራና ጻፈው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤርሚያስ ድማ ሽዑ ንባሮክ ወዲ ኔርያ ፀውዖ፤ ባሮክውን ኵሉ እቲ እግዚኣብሄር ዝተናገሮ ኻብ ኣፍ ኤርሚያስ ተቐቢሉ ኣብቲ ዝጥቕለል መፅሓፍ ፀሓፎ። |