Jeremiah 36:30 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ዮያቂም ንጉስ ይሁዳ ከምዚ ይብል፦ ኣብ ዝፋን ዳዊት ዚቕመጥ ሰብ ኣይኪህልዎን እዩ፣ ብለይቲ ድማ ሥጋኡ ብሃሩር ክሳዕ በረድ ኪድርበ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮ​አ​ቄም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በዳ​ዊት ዙፋን ላይ የሚ​ቀ​መጥ ልጅ አይ​ኖ​ር​ለ​ትም፥ ሬሳ​ውም በቀን ለት​ኩ​ሳት፥ በሌ​ሊ​ትም ለው​ርጭ ይጣ​ላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮአቄም እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዳዊት ዙፋን ላይ ተቀማጭ አይኖርለትም፥ ሬሳውም በቀን ለትኩሳት በሌሊትም ለውርጭ ይጣላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮአቄም ጌታ እንዲህ ይላል፦ ከእርሱም በዳዊት ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ሰው ፈጽሞ አይኖረውም፥ ሬሳውም በቀን ለፀሐይ ሐሩርና በሌሊትም ለውርጭ ይጣላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን መና ጎዳይ ነዉ ይሁዳ ካትያ ዮአቄማዉ ሀዋ ኦዳይ: ዳዊታ ካዉተ አራታን ኡትያ ዛሪ ነዉ ኡባካ ደኤና። ነ አሃይካ ጮ ኦለቲደ፥ ጋላስ አዋ ሱሉዋንነ ቃማ ሜጉዋን ሾጨታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani Med'inaa Goday new Yihudaa Kaatiyaa Yo'ak'eemaw hawaa oday: Daawita kawutetsaa araatan uttiyaa zarii new ubbakka de'enna. Ne anhayikka c'oo olettiide, gallassi awaa suuluwaaninne k'amma meeguwaan shoc'ettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY Yuhuda kawo Iyo7aaqeme gishshas, «Dawite kawoteththa araatan uttanay iza zareppe beettenna; iza ahaykka gallassa awa seelassinne omarsa kenchchos yegetti attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ዩሁዳ ካዎ ኢዮኣቄሜ ጊሻስ፥ «ዳዊቴ ካዎቴ ኣራታን ኡታናይ ኢዛ ዛሬፔ ቤቴና፤ ኢዛ ኣሃይካ ጋላሳ ኣዋ ሴላሲኔ ኦማርሳ ኬንቾስ ዬጌቲ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ይሁዳ ካዋ እዮአቄማ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ዳዊታ አራታን ኡትያ ኮቻይ ነዉ ኩም ዴና። ነ አሀይ ጮ ሆለትድ፥ ጋላስ አዋ ሱሎስ፥ ቃማ ሜጎን ሾጨታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessa gisho, Goday Yihuda kawa Iyo7aqeema haysada yaagees: Dawita araatan uttiya kochay new kumthi deenna. Ne ahay coo holetidi, gallasi awa suulos, qamma meegon shocetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ንጉሥ ስለ ኢዮአቄም እንዲህ ይላል፤ በዳዊት ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ከዘሩ አይገኝም፤ ሬሳውም ወደ ውጭ ተጥሎ ለቀን ሐሩርና ለሌሊት ቍር ይጋለጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ኢዮአቄም ሆይ! እነሆ እግዚአብሔር ስለ አንተ የሚለው ይህ ነው፦ ‘ከዘርህ በዳዊት መንግሥት ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ከቶ አይኖርም፤ ሬሳህም የትም ተጥሎ ለቀን ፀሐይ ሐሩርና ለሌሊት ቊር የተጋለጠ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ኢዮኣቄም ንጉስ ይሁዳ ኸምዙይ ይብል ኣሎ፦ ካብ ዘርኡ ሓደ እኳ ኣብ ዙፋን ዳዊት ዝቕመጥ ኣይርከብን እዩ። ሬሳኡ ድማ መዓልቲ ኣብ ሃሩር፥ ለይቲ ኣብ ቍሪ ኽድርበ እዩ።