Jeremiah 36:3 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምናልባት ቤት ይሁዳ ነቲ ኣነ ክገብሮም ዝሓሰብኩ ዅሉ ክፉእ ክሰምዕዎ ይኽእሉ እዮም። ነፍሲ ወከፍ ካብ ግጉይ መገዱ ምእንቲ ኺመልሱ፤ ኣበሳኦምን ሓጢኣቶምን ይቕረ ክብሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምናልባት የይሁዳ ቤት ከክፉ መንገዳቸው ይመለሱ ዘንድ፥ እኔም በደላቸውንና ኀጢአታቸውን ይቅር እል ዘንድ፥ እኔ አደርግባቸዋለሁ ያልሁትንና ያሰብሁትን ክፉ ነገር ሁሉ ይሰሙ ይሆናል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምናልባት የይሁዳ ቤት። እኔ አደርግባቸዋለሁ ያልሁትንና ያሰብሁትን ክፉ ነገር ሁሉ ይሰሙ ይሆናል፥ ከክፋ መንገዳቸው ይመለሱ ዘንድ እኔም በደላቸውንና ኃጢአታቸውን ይቅር እል ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምናልባት የይሁዳ ቤት እኔ ላደርግባቸው ያሰብኩትን ክፉ ነገር ሁሉ ይሰሙ ይሆናል፥ ከዚህም የተነሣ ሁላቸውም ከክፉ መንገዳቸው ተመልሰው በደላቸውንና ኃጢአታቸውን ይቅር እል ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ይሁዳ አሳ ቦላ አሀና ጋደ ሀልቼዳ ቦሻ ኡባ ስሲደ፥ ኦን ኤሪ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኢታ ኦሱዋፐ ስማነንቶነ። ታን ኡንቱንቱ ናቁዋነ ኡንቱንቱ ናጋራ አቶ ጋና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Yihudaa asaa bolla ahana gaade halchcheedda boshaa ubbaa sisiide, ooni erii, unttunttu barenttu iita oosuwaappe simmanenttonne. Taani unttunttu naak'uwaanne unttunttu nagaraa atto gaana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Yuhuda asaa bolla ehana gaada halchchida bosha ubbaa asay siyidi issoy issoy ba biza iita ogeppe simmanaakko oonee erizay? Tanikka istta qohonne istta nagara atto gaana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ዩሁዳ ኣሳ ቦላ ኤሃና ጋዳ ሃልቺዳ ቦሻ ኡባ ኣሳይ ሲዪዲ ኢሶይ ኢሶይ ባ ቢዛ ኢታ ኦጌፔ ሲማናኮ ኦኔ ኤሪዛይ? ታኒካ ኢስታ ቆሆኔ ኢስታ ናጋራ ኣቶ ጋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ይሁዳ አሳ ቦላ ኤሀና ጋዳ ሀልችዳ ቦሻ ኡባ ስእድ፥ ኦን ኤር፥ ኤንቲ ባንታ ኢታ ኦሱዋፐ ስማና፤ ታ ኤንታ ናቁዋነ ኤንታ ናጋራ አቶ ጋና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta Yihuda asaa bolla ehana gada halchida bosha ubbaa si7idi, ooni eri, enti banta iita oosuwape simmana; ta enta naaquwanne enta nagaraa atto gaana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምናልባትም የይሁዳ ሕዝብ ላመጣባቸው ያሰብሁትን ጥፋት ሁሉ ሲሰሙ፣ እያንዳንዳቸው ከክፉ መንገዳቸው ይመለሱ ይሆናል፤ እኔም ክፋታቸውንና ኀጢአታቸውን ይቅር እላለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ሕዝብ በእነርሱ ላይ ላመጣ ያቀድኩትን ጥፋት በሚሰሙበት ጊዜ ምናልባት ከክፉ ሥራቸው ይመለሱ ይሆናል፤ እኔም በደላቸውንና ኃጢአታቸውን ይቅር እላለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምናልባሽ ህዝቢ ይሁዳ፥ ነቲ ዅሉ ኣብ ልዕሊኣቶም ከውርዶ ሓሲበዮ ዘለኹ ጥፍኣት ምስ ሰምዑ፥ ነፍሲ ወከፎም ካብቲ ኽፉእ መንገዶም ይምለሱ ይኾኑ። ኣነውን በደሎምን ሓጢኣቶምን ይቕረ ኽብለሎም እየ” በሎ። |