Jeremiah 36:29 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዮያቂም ንጉስ ይሁዳ ድማ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። ነዚ ጥቕላል እዚ ኣቃጺልካዮ፥ ስለምንታይ ኣብኣ ጽሒፍካ፥ ንጉስ ባቢሎን ብርግጽ መጺኡ ነዛ ምድሪ እዚኣ ኼጥፍኣን ሰብን ኣራዊትን ካብኣ ኸም ዚጠፍኣ ኪገብራ እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳ​ንም ንጉሥ ኢዮ​አ​ቄ​ምን እን​ዲህ በለው፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ አንተ፦ የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ በር​ግጥ ይመ​ጣል፤ ይች​ንም ሀገር ያፈ​ር​ሳ​ታል፤ ሰውና እን​ስ​ሳም ያል​ቃሉ ብለህ ለምን ጻፍ​ህ​በት? ብለህ ይህን ክር​ታስ አቃ​ጥ​ለ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳንም ንጉሥ ኢዮአቄምን እንዲህ በለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አንተ። የባቢሎን ንጉሥ በእርግጥ ይመጣል ይህችንም አገር ያፈርሳታል ከሰውና ከእንስሳም ባዶ ያደርጋታል ብለህ ለምን ጻፍህበት? ብለህ ይህን ክርታስ አቃጥለሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ይሁዳም ንጉሥ ስለ ኢዮአቄም እንዲህ በል፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ አንተ፦ “የባቢሎን ንጉሥ በእርግጥ ይመጣል ይህችንም አገር ያፈርሳታል፥ ከሰውና ከእንስሳም ባዶ ያደርጋታል በማለት ለምን ጻፍህበት?” ብለህ ይህን ክርታስ አቃጥለሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ይሁዳ ካትያ እዮአቄማ ሀዋዳን ያጋ፦ ‘መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔን፥ ባብሎነ ካቲ ቱሙዋፐ ዪደ፥ ሀ ቢታ ባይዛና፤ ቃይ እዝ ግዶን ደእያ አሳነ መህያካ ዉርሳና” ጋደ አያዉ ጻፋዲ?’ ያጋደ ማጻፋ ጹጋዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Yihudaa Kaatiyaa Iyo'ak'eema hawaadan yaaga: ‹Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neeni, Baabloone kaatii tumuwaappe yiide, ha biittaa bayzzana; k'ay izi giddon de'iyaa asaanne mehiyaakka wurssana» gaade ayaw s'aafaadii?› yaagaade mas'aafaa s'uuggaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Yuhuda Kawo Iyo7aaqemes, ‹Baabiloone kawoy tumappe yiidi ha biitta dhayssana; izin diza asaanne mehe wursana gaada ays xaafadii?› gaada xaaththa maxaafa xuuggadasa» gees GODAY gaada yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ዩሁዳ ካዎ ኢዮኣቄሜስ፥ ‹ባቢሎኔ ካዎይ ቱማፔ ዪዲ ሃ ቢታ ይሳና፤ ኢዚን ዲዛ ኣሳኔ ሜሄ ዉርሳና ጋዳ ኣይስ ጻፋዲ?› ጋዳ ጻ ማጻፋ ጹጋዳሳ» ጌስ ጎዳይ ጋዳ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ይሁዳ ካዋ እዮአቄማ ሀይሳዳ ያጋ፦ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ኔኒ፥ ‘ባብሎነ ካዎይ ይድ፥ ሀ ቢታ ይሳና፤ ቃስ ያን ደእያ አሳነ መህያ ዉርሳና’ ጋዳ አይስ ፃፋዲ?” ያጋዳ ማፃፋ ፁጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Yihuda kawa Iyo7aqeema haysada yaaga: Goday haysada yaagees; Neeni, ‘Babiloone kawoy yidi, ha biitta dhaysana; qassi yan de7iya asaanne mehiya wursana’ gada ayis xaafadii?” yaagada maxaafaa xuuggadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለይሁዳ ንጉሥ ለኢዮአቄም እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የባቢሎን ንጉሥ በርግጥ ይመጣል፤ ይህችን ምድር፣ በእርሷም ላይ የሚኖሩትን ሰዎችንና እንስሳትን ያጠፋል በማለት የጻፍህበት ለምንድን ነው?” ብለህ ብራናውን አቃጥለሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለንጉሡም እንዲህ ብዬ እንድነግረው አዘዘኝ፦ “እነሆ አንተ የብራናውን ጥቅል አቃጥለሃል፤ ‘የባቢሎን ንጉሥ መጥቶ ይህችን ምድርና በእርስዋ የሚኖሩትን ሕዝብ፥ እንዲሁም እንስሶችን ሁሉ እንደሚያጠፋ ትንቢት የተናገርከው ስለምንድን ነው?’ ብለህ ኤርምያስን ጠይቀኸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኢዮኣቄም ንጉስ ይሁዳ ኸዓ ኸምዙይ በሎ፦ “ ‘ንጉስ ባቢሎን ብርግፅ ክመፅእ እዩ፤ ነዛ ሃገር እዚኣ ኸዓ ኸጥፍኣ እዩ፥ ካብኣውን ሰብን እንስሳን ከፅንት እዩ’ ኢልካ ዝፀሓፍካስ ስለ ምንታይ ኢኻ? እናበልካ ነታ ጥቕልልቲ ብራና ብሓዊ ኣቃፀልካያ።