Jeremiah 36:26 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ግና ንየራክሜኤል ወዲ ሃሜሌክን ንሰራያ ወዲ ኣስርያልን ሸለምያ ወዲ ዓብደልን ንባሩክ ንጸሓፍን ኤርምያስ ነብዪን ክሕዝዎም ኣዘዞም። እግዚኣብሄር ግና ሓቢእዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ጸሓፊውን ባሮክንና ነቢዩን ኤርምያስን ይይዙ ዘንድ የንጉሡን ልጅ ይረሕምኤልንና የዓዝርኤልን ልጅ ሠራያን የዓብድኤልንም ልጅ ሰሌምያን አዘዘ፤ እግዚአብሔር ግን ሰወራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ጸሐፊውን ባሮክንና ነቢዩን ኤርምያስን ይይዙ ዘንድ የንጉሡን ልጅ ይረሕምኤልንና የዓዝርኤልን ልጅ ሠራያን የዓብድኤልንም ልጅ ሰሌምያን አዘዘ፥ እግዚአብሔር ግን ሰወራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ጸሐፊውን ባሮክንና ነቢዩን ኤርምያስን እንዲይዙ የንጉሡን ልጅ ይረሕምኤልንና የዓዝርኤልን ልጅ ሠራያን የዓብድኤልንም ልጅ ሰሌምያን አዘዘ፥ ጌታ ግን ሰወራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ናኣ ይራህማኤላ፥ አዝርኤላ ናኣ ሳራያነ አብድኤላ ናኣ ሸሌምያ፥ ጻፍያ ባሮካነ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ኦይቃና ማላ ካቲ አዛዜዳ። ሽን መና ጎዳይ ኡንቱንታ ቆሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa na'aa Yiraahima'eela, Aziri'eela na'aa Saraayanne Abddi'eela na'aa Sheleemiyaa, s'aafiyaa Baarokanne timbbitiyaa odiyaa Ermaasa oyk'k'ana mala kaatii azazeedda. Shin Med'inaa Goday unttuntta k'oseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafekka bollara xaafe Baarokenne nabe Ermaasa oykki qachchana mala kawoza naa Yerahim7eele, Azari7eele naa Sarayanne Abdi7eele naa Shelemiya azazides; gido attiin GODAY istta qottides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌካ ቦላራ ጻፌ ባሮኬኔ ናቤ ኤርማሳ ኦይኪ ቃቻና ማላ ካዎዛ ና ዬራሂምኤሌ፥ ኣዛሪኤሌ ና ሳራያኔ ኣብዲኤሌ ና ሼሌሚያ ኣዛዚዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢስታ ቆቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ናአ ይራህማኤላ፥ አዝርኤላ ናኣ ሳራያነ አብድኤላ ናኣ ሰለማ፥ ፃፍያ ባሮካነ ናብያ ኤርምያሳ ኦይካና መላ ካዎይ ኪትስ። ሽን ጎዳይ ኤንታ ቆትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa na7a Yirahima7eela, Aziri7eela na7aa Sarayanne Abdi7eela na7aa Selema, xaafiya Baarokanne nabiya Ermiyaasa oykana mela kawoy kiittis. Shin Goday enta qottis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይልቁንም ጸሓፊውን ባሮክንና ነቢዩን ኤርምያስን ይዘው ያስሩ ዘንድ የንጉሡን ልጅ ይረምሕኤልን፣ የዓዝርኤልን ልጅ ሠራያንና የአብድኤልን ልጅ ሰሌምያን አዘዘ፤ እግዚአብሔር ግን ሰውሯቸው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ልዑሉን ይረሕምኤልን ከዐዝርኤል ልጅ ሠራያና ከዐብድኤል ልጅ ከሸሌምያ ጋር ሆኖ እኔንና ባሮክን እንዲይዝ አዘዘው፤ እኛ ግን እግዚአብሔር ሰወረን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እኳ ድኣ እቲ ንጉስ ንኤርሚያስን ንፀሓፊኡን ሒዞም ክእሰሩ፥ ንይረሕሚኤል ወዱን ንሰራያ ወዲ ዓዝርኤልን ንሰሌምያ ወዲ ዓብድኤልን ኣዘዞም፤ ግና እግዚኣብሄር ሰወሮም። |