Jeremiah 36:26 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ግና ንየራክሜኤል ወዲ ሃሜሌክን ንሰራያ ወዲ ኣስርያልን ሸለምያ ወዲ ዓብደልን ንባሩክ ንጸሓፍን ኤርምያስ ነብዪን ክሕዝዎም ኣዘዞም። እግዚኣብሄር ግና ሓቢእዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ጸሓ​ፊ​ውን ባሮ​ክ​ንና ነቢ​ዩን ኤር​ም​ያ​ስን ይይዙ ዘንድ የን​ጉ​ሡን ልጅ ይረ​ሕ​ም​ኤ​ል​ንና የዓ​ዝ​ር​ኤ​ልን ልጅ ሠራ​ያን የዓ​ብ​ድ​ኤ​ል​ንም ልጅ ሰሌ​ም​ያን አዘዘ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ሰወ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ጸሐፊውን ባሮክንና ነቢዩን ኤርምያስን ይይዙ ዘንድ የንጉሡን ልጅ ይረሕምኤልንና የዓዝርኤልን ልጅ ሠራያን የዓብድኤልንም ልጅ ሰሌምያን አዘዘ፥ እግዚአብሔር ግን ሰወራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ጸሐፊውን ባሮክንና ነቢዩን ኤርምያስን እንዲይዙ የንጉሡን ልጅ ይረሕምኤልንና የዓዝርኤልን ልጅ ሠራያን የዓብድኤልንም ልጅ ሰሌምያን አዘዘ፥ ጌታ ግን ሰወራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካትያ ናኣ ይራህማኤላ፥ አዝርኤላ ናኣ ሳራያነ አብድኤላ ናኣ ሸሌምያ፥ ጻፍያ ባሮካነ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ኦይቃና ማላ ካቲ አዛዜዳ። ሽን መና ጎዳይ ኡንቱንታ ቆሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatiyaa na'aa Yiraahima'eela, Aziri'eela na'aa Saraayanne Abddi'eela na'aa Sheleemiyaa, s'aafiyaa Baarokanne timbbitiyaa odiyaa Ermaasa oyk'k'ana mala kaatii azazeedda. Shin Med'inaa Goday unttuntta k'oseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafekka bollara xaafe Baarokenne nabe Ermaasa oykki qachchana mala kawoza naa Yerahim7eele, Azari7eele naa Sarayanne Abdi7eele naa Shelemiya azazides; gido attiin GODAY istta qottides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌካ ቦላራ ጻፌ ባሮኬኔ ናቤ ኤርማሳ ኦይኪ ቃቻና ማላ ካዎዛ ና ዬራሂምኤሌ፥ ኣዛሪኤሌ ና ሳራያኔ ኣብዲኤሌ ና ሼሌሚያ ኣዛዚዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢስታ ቆቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዋ ናአ ይራህማኤላ፥ አዝርኤላ ናኣ ሳራያነ አብድኤላ ናኣ ሰለማ፥ ፃፍያ ባሮካነ ናብያ ኤርምያሳ ኦይካና መላ ካዎይ ኪትስ። ሽን ጎዳይ ኤንታ ቆትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawa na7a Yirahima7eela, Aziri7eela na7aa Sarayanne Abdi7eela na7aa Selema, xaafiya Baarokanne nabiya Ermiyaasa oykana mela kawoy kiittis. Shin Goday enta qottis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይልቁንም ጸሓፊውን ባሮክንና ነቢዩን ኤርምያስን ይዘው ያስሩ ዘንድ የንጉሡን ልጅ ይረምሕኤልን፣ የዓዝርኤልን ልጅ ሠራያንና የአብድኤልን ልጅ ሰሌምያን አዘዘ፤ እግዚአብሔር ግን ሰውሯቸው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ልዑሉን ይረሕምኤልን ከዐዝርኤል ልጅ ሠራያና ከዐብድኤል ልጅ ከሸሌምያ ጋር ሆኖ እኔንና ባሮክን እንዲይዝ አዘዘው፤ እኛ ግን እግዚአብሔር ሰወረን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እኳ ድኣ እቲ ንጉስ ንኤርሚያስን ንፀሓፊኡን ሒዞም ክእሰሩ፥ ንይረሕሚኤል ወዱን ንሰራያ ወዲ ዓዝርኤልን ንሰሌምያ ወዲ ዓብድኤልን ኣዘዞም፤ ግና እግዚኣብሄር ሰወሮም።