Jeremiah 36:23 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ የሁዲ ሰለስተ ወይ ኣርባዕተ ኣቝጽልቲ ኣንቢቡ፡ በቲ ካራ ብርዒ ቈሪጹ ናብቲ ኣብ ልዕሊ እቲ ምድጃ ዝነበረ ሓዊ ደርበዮ፡ ኵሉ እቲ ጥቕላል ኣብቲ ኣብ ልዕሊ እቲ ምድጃ ዝነበረ ሓዊ ክሳዕ ዚውዳእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳም ሦስትና አራት ዐምድ ያህል በአነበበ ቍጥር፥ ንጉሡ በብርዕ መቍረጫ ቀደደው፤ ክርታሱንም በምድጃ ውስጥ በአለው እሳት ፈጽሞ እስኪቃጠል ድረስ በምድጃ ውስጥ ወደ አለው እሳት ጣለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዲም ሦስት ወይም አራት ዓምድ ያህል ባነበበ ቍጥር፥ ንጉሡ በካራ ቀደደው፤ ክርታሱም በምድጃ ውስጥ ባለው እሳት ፈጽሞ እስኪቃጠል ድረስ በምድጃ ውስጥ ወዳለው እሳት ጣለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዲም ሦስት ወይም አራት ዓምድ ያኽል ባነበበ ቍጥር፥ ንጉሡ ጸሐፊ በሚጠቀምበት ሰንጢ የተነበበለትን እየቀደደ ክርታሱ በሙሉ ፈጽሞ እስኪቃጠል ድረስ በምድጃ ውስጥ ወዳለው እሳት ይጥለው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳይ ሄዙ ዎይ ኦይዱ ሳአቱዋ ናባቤዳዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ሄ ሳአቱዋ ጻ ማጻፋፐ ሳንጽያን ቃንጽ ቃንጺደ፥ ታማን ኦሌዳ፤ ሄዋዳን ኦደ፥ ሄ ማጻፋ ሙለናካ ጹግ አጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihuday heezzu woy oyddu sa'atuwaa nabbabeeddawaappe guyyiyaan, kaatii he sa'atuwaa s'aatsa mas'aafaappe sans's'iyan k'ans's'i k'ans's'iide, taman oleedda; hewaadan ootsiide, he mas'aafaa mulennakka s'uuggi aggeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuday heedzdzu woykko oyddu sohota nababidaappe guye kawozi he sohota xaaththa maxaafappe xaafeza magallan qanxxi qanxxidi kumeththa maxaafay xuugetti wurana gakkanaas tamazan yeggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳይ ሄ ዎይኮ ኦይዱ ሶሆታ ናባቢዳፔ ጉዬ ካዎዚ ሄ ሶሆታ ጻ ማጻፋፔ ጻፌዛ ማጋላን ቃንጺ ቃንጺዲ ኩሜ ማጻፋይ ጹጌቲ ዉራና ጋካናስ ታማዛን ዬጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁድ ሄ ዎይኮ ኦይዱ በሳታ ናባብዳፐ ጉየ፥ ካዎይ ሄ በሳታ ፃ ማፃፋፐ ማሻን ቃንፅ ቃንፅድ፥ ታማን የግስ፤ ሄሳዳ ኦድ፥ ማፃፋ ኩመ ፁግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudi heedzu woyko oyddu bessata nabbabidaape guye, kawoy he bessata xaatha maxaafape mashshan qanxi qanxidi, taman yeggis; hessada oothidi, maxaafa kumethi xuuggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዲ ከብራናው ሦስት ወይም አራት ዐምድ ባነበበ ቍጥር ንጉሡ ብራናው ሁሉ እስከሚያልቅ ድረስ በጸሓፊ ቢላዋ እየቈረጠ እንዲቃጠል ወደ እሳቱ ምድጃ ይጥል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁዲም ሦስት ወይም አራት ዐምድ ያኽል አንብቦ በጨረሰ ቊጥር ንጉሡ የተነበበለትን ብራና በመቊረጫ ቈራርጦ እሳት ውስጥ ይጥለው ነበር፤ በዚህም ዐይነት የብራናውን ጥቅል በሙሉ አቃጠለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዲ ሰለስተ ወይ ኣርባዕተ ዓምዲ ምስ ኣንበበ እቲ ንጉስ ነቲ ብራና ብካራ እናቐደደ፥ ናብቲ ኣብ ምድጃ ዘሎ ሓዊ ደርበዮ። እታ ጥቕልልቲ ብራና ድማ ብምልእታ ኣብቲ ሓዊ ምድጃ ሞዅ በለት። |