Jeremiah 36:22 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ኣብ ታሽዓይቲ ወርሒ ኣብ ቤት ክረምቲ ተቐመጠ፣ ኣብ ቅድሚኡ ድማ ሓዊ ኣብ ልዕሊ እቲ ምድጃ ይነድድ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም በዘጠነኛው ወር በክረምት በሚቀመጥበት ቤት ተቀምጦ ነበር፤ በፊቱም እሳት ይነድድ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም በዘጠነኛው ወር በክረምት ቤት ተቀምጦ ነበር፥ በፊቱም በምድጃ ውስጥ እሳት ይነድድ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም በዘጠነኛው ወር በክረምት ቤት ተቀምጦ ነበር፥ እፊቱም ባለው ምድጃ ውስጥ እሳት ይነድድ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡዱፑን አግናን ሳአይ ባልጉዋ ግድያ ድራዉ፥ ካቲ ባልጉዋ አያ ጎልያን ኡቴዳ። ሄ ዎደ ካትያ ስንን ደእያ ጮጭያን ታማይ ኤጼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Udduppuntsa aginaan sa'ay balgguwaa gidiyaa diraw, kaatii balgguwaa aatsiyaa golliyaan utteedda. He wode kaatiyaa sintsan de'iyaa c'ooc'iyaan tamay ees's'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Uddufunththa aginan sa7ay balgo gidida gishshas kawozi balgo izan gam7iza keeththan dees; he wode iza sinththan cooce tamay eexxishe dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡዱፉን ኣጊናን ሳኣይ ባልጎ ጊዲዳ ጊሻስ ካዎዚ ባልጎ ኢዛን ጋምኢዛ ኬን ዴስ፤ ሄ ዎዴ ኢዛ ሲንን ጮጬ ታማይ ኤጺሼ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡዱፉን አጌናን ሳእ ባልጎ ግድያ ግሾ፥ ካዎይ ባልጉዋ አያ ኬን ኡትስ። ሄ ዎደ ካዋ ስንን ደእያ ጮጭያን ታም ኤፄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Uddufuntho ageenan sa7i balgo gidiya gisho, kawoy balguwa aathiya keethan uttis. He wode kawa sinthan de7iya coociyan Tami eexees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዘጠነኛው ወር እንደ መሆኑ፣ ንጉሡ የክረምትን ወራት በሚያሳልፍበት ቤት ተቀምጦ ነበር፤ በምድጃ የሚነድድ እሳትም ፊት ለፊቱ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዘጠነኛው ወር ወራቱም ክረምት ስለ ነበረ ንጉሡ የክረምትን ወራት በሚያሳልፍበት ቤተ መንግሥት እሳት በሚነድበት ምድጃ ፊት ለፊት ተቀምጦ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ታሽዓይ ወርሒ ስለ ዝነበረ፥ እቲ ንጉስ ኣብቲ ወርሓት ክረምቲ ዘሕልፈሉ ኣዳራሽ ተቐሚጡ ነበረ፤ ኣብ ቅድሚኡ ኸዓ ሓዊ ዝተኣጐደ ምድጃ ነበረ። |