Jeremiah 36:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባሩኽ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰሎም፦ እዚ ዅሉ ቓላት ብኣፉ ተዛረበኒ፣ ኣነ ድማ ብቐለም ኣብ መጽሓፍ ጽሒፈዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባሮክም፥ “ኤርምያስ ይህን ቃል ከአፉ ይነግረኝ ነበር፤ እኔም በመጽሐፉ ላይ እጽፍ ነበር” ብሎ መለሰላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባሮክም። ይህን ቃል ከአፉ ይነግረኝ ነበር፥ እኔም በመጽሐፉ ላይ በቀለም እጽፍ ነበር ብሎ መለሰላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባሮክም፦ “እነዚህን ቃላት ከአፉ ይነግረኝ ነበር፥ እኔም በመጽሐፉ ላይ በቀለም እጽፍ ነበር” ብሎ መለሰላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባሩክ፥ “ኤ፥ ሀ ቃላ ኡባ ኤርማስ ባረ ዶናፐ ታዉ ኦዴዳ፤ ታን ቃላምያን ሀ ጻ ማጻፋን ጻፋድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baaruki, «Ee, ha k'aalaa ubbaa Ermaasi bare doonaappe taw odeedda; taani k'alamiyaan ha s'aatsa mas'aafan s'aafaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baarokeykka, «Ee, ha qaala ubbaa Ermaasi ba doonappe taas yootides; tanikka qalamen xaaththa maxaafan xaafadis» gi zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባሮኬይካ፥ «ኤ፥ ሃ ቃላ ኡባ ኤርማሲ ባ ዶናፔ ታስ ዮቲዴስ፤ ታኒካ ቃላሜን ጻ ማጻፋን ጻፋዲስ» ጊ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባሮክ፥ “ኤ፥ ሀ ቃላ ኡባ ኤርምያስ ባ ዶናፐ ታዉ ኦድስ፤ ታኒ ቃላመን ሀ ፃ ማፃፋን ፃፋስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Baaroki, “Ee, ha qaala ubbaa Ermiyaasi ba doonape taw odis; taani qalamen ha xaatha maxaafan xaafas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባሮክም፣ “አዎን ይህን ሁሉ በቃሉ ነገረኝ፤ እኔም በብራናው ላይ በቀለም ጻፍሁ” ብሎ መለሰላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባሮክም “በእርግጥ ቃሉን አንድ በአንድ የነገረኝ ኤርምያስ ነው፤ እኔም በዚህ ብራና ላይ በቀለም ጻፍኩት” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ባሮክ ከዓ “እወ፥ እዝ ዅሉ ብኣፉ ይነግረኒ ነይሩ። ኣነ ድማ ኣብቲ መፅሓፍ ብቐለም እፅሕፎ ነበርኩ” ኢሉ መለሰሎም። |