Jeremiah 36:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዚ ዅሉ ቓላት ምስ ሰምዑ፡ ክልቲኦም ፈሪሖም ንባሩክ፡ እዚ ዅሉ ቓላት ንንጉስ ብርግጽ ክንነግሮ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፦ ቃሉን ሁሉ በሰሙ ጊዜ ፈርተው እርስ በርሳቸው ተመካከሩ፤ ባሮክንም፥ “ይህን ቃል ሁሉ በርግጥ ለንጉሡ እንናገራለን” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቃሉንም ሁሉ በሰሙ ጊዜ ፈርተው እርስ በእርሳቸው ተመካከሩ፥ ባሮክንም። ይህን ቃል ሁሉ በእርግጥ ለንጉሡ እንናገራለን አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቃሎቹንም ሁሉ በሰሙ ጊዜ ፈርተው እርስ በእርሳቸው ተያዩ፥ ባሮክንም፦ “እነዚህን ቃላት ሁሉ በእርግጥ ለንጉሡ እንናገራለን” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ናባቤዳ ቃላ ኡባ ስሴድኖ፤ ኡባይካ ያዪደ፥ እቱ እቱዋ ጼሊደ፥ ባሮካ፥ “ሀ ቃላ ኡባ ኑን ካትያዉ ኦዳናዉ ኮሼ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I nabbabeedda k'aalaa ubbaa siseeddino; ubbaykka yayyiide, Ittuu ittuwaa s'eelliide, Baaroka, «Ha k'aalaa ubbaa nuuni kaatiyaw odanaw koshshee» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika qaala ubbaa siyidi ba garsan issoy issaa yashshateththan xeellidi Baarokes hayssa ha qaala ubbaa, «Nuni kawozas yootanaas bessees» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ቃላ ኡባ ሲዪዲ ባ ጋርሳን ኢሶይ ኢሳ ያሻቴን ጼሊዲ ባሮኬስ ሃይሳ ሃ ቃላ ኡባ፥ «ኑኒ ካዎዛስ ዮታናስ ቤሴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ናባብዳ ቃላ ኡባ ስእድ ያይዶሶና፥ እሶይ እሱዋ ፄልድ፥ ባሮካ፥ “ሀ ቃላ ኡባ ኑኒ ካዋስ ኦዳናዉ ኮሼስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I nabbabida qaala ubbaa si7idi yayyidosona, issoy issuwa xeellidi, Baaroka, “Ha qaala ubbaa nuuni kawas odanaw koshshees” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ቃሉን ሁሉ በሰሙ ጊዜ እርስ በርሳቸው በፍርሀት በመተያየት ባሮክን፣ “ይህን ሁሉ ቃል ለንጉሡ መንገር ይገባናል።” አሉት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንብቦ ከጨረሰም በኋላ ከመደንገጣቸው የተነሣ እርስ በርሳቸው ተያይተው ባሮክን “ይህን ጉዳይ ለንጉሡ ማስታወቅ አለብን” አሉት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዅሉ ቓል ምስ ሰምዕዎ ኸዓ ደንጊፆም ንስንሳቶም ተጠማመቱ፤ ንባሮክ ከዓ “እዝ ዅሉ ቓል እዙይ ንንጉስ ክንነግሮ ይግባእ እዩ” በልዎ። |