Jeremiah 36:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሚክያስ ድማ፡ ባሩኽ ነታ መጽሓፍ ኣብ ቅድሚ እቶም ህዝቢ ምስ ኣንበበቶ ዝሰምዖ ዅሉ ቓላት ነገሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚክያስም ባሮክ በሕዝቡ ጆሮ በመጽሐፉ በአነበበ ጊዜ የሰማውን ቃል ሁሉ ነገራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሚክያስም ባሮክ በሕዝቡ ጆሮ በመጽሐፉ ባነበበ ጊዜ የሰማውን ቃል ሁሉ ነገራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስም ባሮክ መጽሐፉን በሕዝቡ ጆሮ ባነበበ ጊዜ የሰማውን ቃላት ሁሉ ነገራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባሩክ አሳዉ ማጻፋፐ ናባብሽና ስሴዳ ቃላ ኡባ ምካይ ኡንቱንቶ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baaruki asaw mas'aafaappe nabbabishina siseedda k'aalaa ubbaa Mikaayi unttunttoo odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baarokey deraas xaaththa maxaafappe nababishin siyida qaala ubbaa Mikiyaasi isttas yootidaappe guye, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባሮኬይ ዴራስ ጻ ማጻፋፔ ናባቢሺን ሲዪዳ ቃላ ኡባ ሚኪያሲ ኢስታስ ዮቲዳፔ ጉዬ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባሮክ አሳስ ማፃፋፐ ናባብሽን ስእዳ ቃላ ኡባ ምካይ ኤንታኮ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Baaroki asas maxaafape nabbabishin si7ida qaala ubbaa Mikayi entako odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባሮክ ለሕዝቡ ከብራናው ሲያነብ ሚክያስ የሰማውን ሁሉ ከነገራቸው በኋላ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስም ባሮክ ለሕዝቡ ሲያነብላቸው የሰማውን ቃል ሁሉ ነገራቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሚክያስ ከዓ ባሮክ፥ ነቶም ህዝቢ ኻብቲ መፅሓፍ ከንብበሎም እንተሎ ዝሰምዖ ዅሉ ቓላት ንኣኣቶም ነገሮም። |