Jeremiah 36:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንባሩክ ኣብታ መጽሓፍ፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር፡ ኣብ ክፍሊ ገማርያ ወዲ ሻፋን፡ ጸሓፊ፡ ኣብ ላዕለዋይ ኣጸድ፡ ኣብ ኣፍ ደገ ሓድሽ ኣፍ ደገ ቤት እቲ እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ኣእዛን ኲሉ ህዝቢ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ባሮ​ክም የኤ​ር​ም​ያ​ስን ቃል በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት በላ​ይ​ኛው አደ​ባ​ባይ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት በአ​ዲሱ በር መግ​ቢያ ባለው በጸ​ሓ​ፊው በሳ​ፋን ልጅ በገ​ማ​ርያ ክፍል በሕ​ዝቡ ሁሉ ጆሮ በመ​ጽ​ሐፉ አን​በበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባሮክም የኤርምያስን ቃል በእግዚአብሄር ቤት በላይኛው አደባባይ በእግዚአብሔር ቤት በአዲሱ በር መግቢያ ባለው በጸሐፊው በሳፋን ልጅ በገማርያ ጓዳ በሕዝቡ ሁሉ ጆሮ በመጽሐፉ አነበበ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባሮክም የኤርምያስን ቃላት በላይኛው አደባባይ በጌታ ቤት በአዲሱ በር መግቢያ ባለው በጸሐፊው በሳፋን ልጅ፥ በገማርያ ጓዳ በጌታ ቤት ውስጥ በሕዝቡ ሁሉ ጆሮ ከመጽሐፉ አነበበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባሩክ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን፥ ቆሞ ባጋ ዳባባን፥ ኦራ ፐንግያ ግያ ሳን ደእያ፥ ጻፍያ ሳፋና ናኣ፥ ጋማርያ ክፍልያን ኤቂደ፥ ኤርማሳ ቃላይ ጻፈቲደ ጻ ማጻፋ አሳዉ ኡባዉ ናባቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baaruki Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan, k'ommo bagga dabaaban, Ooratsa Penggiyaa giyaasan de'iyaa, s'aafiyaa Saafaana na'aa, Gamaariyaa kifiliyaan ek'k'iide, Ermaasa k'aalay s'aafettiide s'aatsa mas'aafaa asaw ubbaw nabbabeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baarokey xaaththa maxaafan xaafettida Ermaasa qaala GODAA Keeththafe pude baggan diza zagon, «Ooraththa Penge» geetettiza Xoossa Keeththa penge achchan diza Saafaane naa xaafe Gamaariya kifilen eqqidi dere ubbaas nababides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባሮኬይ ጻ ማጻፋን ጻፌቲዳ ኤርማሳ ቃላ ጎዳ ኬፌ ፑዴ ባጋን ዲዛ ዛጎን፥ «ኦራ ፔንጌ» ጌቴቲዛ ጾሳ ኬ ፔንጌ ኣቻን ዲዛ ሳፋኔ ና ጻፌ ጋማሪያ ኪፊሌን ኤቂዲ ዴሬ ኡባስ ናባቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባሮክ ፆሳ ኬን፥ ቆሞ ባጋ ዳባባን፥ ኦራ ፐንገ ጌተትያ በሳን፥ ፃፍያ ሳፋና ናኣ፥ ጋማራ ክፍልያን ኤቅድ፥ ኤርምያሳ ቃላይ ፃፈትዳ ፃ ማፃፋ አሳ ኡባስ ናባብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Baaroki Xoossa keethan, qommo bagga dabaaban, Ooratha Penge geetetiya bessan, xaafiya Safaana na7aa, Gamaara kifiliyan eqidi, Ermiyaasa qaalay xaafetida xaatha maxaafa asa ubbaas nabbabis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባሮክም በብራና ላይ የተጻፈውን የኤርምያስን ቃል በእግዚአብሔር ቤት በላይኛው አደባባይ፤ “አዲሱ በር” በሚባለው በቤተ መቅደሱ መግቢያ ላይ በሚገኘው በጸሓፊው በሳፋን ልጅ በገማርያ ክፍል ውስጥ ሆኖ ለሕዝቡ ሁሉ አነበበው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡም ለማዳመጥ በሚችልበት ሁኔታ ባሮክ እኔ የነገርኩትን በብራና ጽፎት የነበረውን ቃል ሁሉ አነበበላቸው። በቤተ መቅደስ ውስጥ ይህን ያደረገው በጸሐፊው በሳፋን ልጅ በገማርያ ክፍል በኩል ዘልቆ ነበር፤ ክፍሉም የሚገኘው ወደ ቤተ መቅደስ ከሚያስገባው አዲስ የቅጽር በር አጠገብ በላይኛው አደባባይ በኩል አለፍ ብሎ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ባሮክ ድማ ነቲ ቓል ኤርሚያስ፥ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣብቲ ላዕለዋይ ኣደባባይ “ሓዳስ በሪ” ብዝበሃል መእተዊ ቤተ መቕደስ ብዝርከብ፥ በቲ ፀሓፊ ወዲ ሳፋን፥ ኣብ ውሽጢ ኽፍሊ ገማርያ ኾይኑ፥ ኣብ እዝኒ ዅሉ ህዝቢ ኣንበቦ።