Jeremiah 35:7 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቤት ክትሃንጽ ወይ ዘርኢ ክትዘርእ ወይ ኣታኽልቲ ወይኒ ክትተክል ወይ ዝኾነ ነገር ክትህልወካ ኣይትኽእልን። ኵሉ መዓልትታትካ ግና ኣብ ድንኳን ክትቅመጥ ኢኻ፤ ኣብታ ጓኖት እትነብሩላ ሃገር ብዙሕ መዓልትታት ምእንቲ ኽትነብሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በም​ት​ኖ​ሩ​ባት ምድር ላይ ብዙ ዘመን እን​ድ​ት​ኖሩ፥ በዕ​ድ​ሜ​አ​ችሁ ሙሉ በድ​ን​ኳን ውስጥ ተቀ​መጡ እንጂ ቤትን አት​ሥሩ፤ ዘር​ንም አት​ዝሩ፤ ወይ​ንም አት​ት​ከሉ፤ አን​ዳ​ችም አይ​ሁ​ን​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምትኖሩባት ምድር ላይ ብዙ ዘመን እንድትኖሩ፥ በዕድሜአችሁ ሙሉ በድንኳን ውስጥ ተቀመጡ እንጂ ቤትን አትሥሩ፥ ዘርንም አትዝሩ፥ ወይንም አትትከሉ፥ አንዳችም አይሁንላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምትኖሩባት ምድር ላይ ብዙ ዘመን እንድትኖሩ፥ በዕድሜአችሁ ሙሉ በድንኳን ውስጥ ተቀመጡ እንጂ ቤትን አትሥሩ፥ ዘርንም አትዝሩ፥ ወይንን አትትከሉ ወይም የወይን ቦታ አይኑራችሁ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ጎልያ ኬጾፕተ፤ ዘረ ዘሮፕተ፤ ዎይንያ ቱራካ ቶኮፕተ። ሄዋ አጊደ፥ ዱንካነ ግዶን ደእተ። ያቶፐ ህንተ አዱሳ ላይ ሀ ቢታን ደአና’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay golliyaa kees's'oppite; zeretsaa zeroppite; woyniyaa turaakka tokkoppite. Hewaa aggiide, dunkkaane giddon de'ite. Yaatooppe hintte adussa laytsaa ha biittan de'ana› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) keeth keexxofte; kath zeropite; woyne tokkofte; ubbato dunkaanen diite; haytappe issinakka inttes duuppu. Hessaththo intte ooththiko intte imaththateth diza biittan daro layth daana› gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኬ ኬጾፍቴ፤ ካ ዜሮፒቴ፤ ዎይኔ ቶኮፍቴ፤ ኡባቶ ዱንካኔን ዲቴ፤ ሃይታፔ ኢሲናካ ኢንቴስ ዱፑ። ሄሳ ኢንቴ ኦኮ ኢንቴ ኢማቴ ዲዛ ቢታን ዳሮ ላይ ዳና› ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኬ ኬፆፍተ፤ ጎሸ ጎዮፕተ፤ ዎይነ ቶኮፍተ። ዱንካነ ግዶን ደእተ፤ ህንተ አዱሳ ላይ ሀ ቢታን ዳና’ ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Keethe keexofite; goshshe goyopite; woyne tokofite. Dunkaane giddon de7ite; hinte adussa laythi ha biittan daana’ yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቤት አትሥሩ፤ ዘር አትዝሩ፤ ወይን አትትከሉ፤ ሁልጊዜ በድንኳን ኑሩ እንጂ ከእነዚህ ነገሮች አንዱም አይኑራችሁ፤ ይህም ሲሆን እንደ መጻተኛ በሆናችሁበት ምድር ረዥም ዘመን ትኖራላችሁ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም መኖሪያ ቤት መሥራት፥ እርሻ ማረስ፥ የወይን ተክል ቦታዎችን ይዘን መንከባከብ እንደማይገባን ነግሮናል፤ እንደ እንግዶች በዚህች ምድር ለብዙ ጊዜ መቀመጥ እንችል ዘንድ በድንኳን መኖር እንደሚገባን አዞናል።