Jeremiah 35:7 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቤት ክትሃንጽ ወይ ዘርኢ ክትዘርእ ወይ ኣታኽልቲ ወይኒ ክትተክል ወይ ዝኾነ ነገር ክትህልወካ ኣይትኽእልን። ኵሉ መዓልትታትካ ግና ኣብ ድንኳን ክትቅመጥ ኢኻ፤ ኣብታ ጓኖት እትነብሩላ ሃገር ብዙሕ መዓልትታት ምእንቲ ኽትነብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምትኖሩባት ምድር ላይ ብዙ ዘመን እንድትኖሩ፥ በዕድሜአችሁ ሙሉ በድንኳን ውስጥ ተቀመጡ እንጂ ቤትን አትሥሩ፤ ዘርንም አትዝሩ፤ ወይንም አትትከሉ፤ አንዳችም አይሁንላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምትኖሩባት ምድር ላይ ብዙ ዘመን እንድትኖሩ፥ በዕድሜአችሁ ሙሉ በድንኳን ውስጥ ተቀመጡ እንጂ ቤትን አትሥሩ፥ ዘርንም አትዝሩ፥ ወይንም አትትከሉ፥ አንዳችም አይሁንላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምትኖሩባት ምድር ላይ ብዙ ዘመን እንድትኖሩ፥ በዕድሜአችሁ ሙሉ በድንኳን ውስጥ ተቀመጡ እንጂ ቤትን አትሥሩ፥ ዘርንም አትዝሩ፥ ወይንን አትትከሉ ወይም የወይን ቦታ አይኑራችሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ጎልያ ኬጾፕተ፤ ዘረ ዘሮፕተ፤ ዎይንያ ቱራካ ቶኮፕተ። ሄዋ አጊደ፥ ዱንካነ ግዶን ደእተ። ያቶፐ ህንተ አዱሳ ላይ ሀ ቢታን ደአና’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay golliyaa kees's'oppite; zeretsaa zeroppite; woyniyaa turaakka tokkoppite. Hewaa aggiide, dunkkaane giddon de'ite. Yaatooppe hintte adussa laytsaa ha biittan de'ana› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | keeth keexxofte; kath zeropite; woyne tokkofte; ubbato dunkaanen diite; haytappe issinakka inttes duuppu. Hessaththo intte ooththiko intte imaththateth diza biittan daro layth daana› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኬ ኬጾፍቴ፤ ካ ዜሮፒቴ፤ ዎይኔ ቶኮፍቴ፤ ኡባቶ ዱንካኔን ዲቴ፤ ሃይታፔ ኢሲናካ ኢንቴስ ዱፑ። ሄሳ ኢንቴ ኦኮ ኢንቴ ኢማቴ ዲዛ ቢታን ዳሮ ላይ ዳና› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኬ ኬፆፍተ፤ ጎሸ ጎዮፕተ፤ ዎይነ ቶኮፍተ። ዱንካነ ግዶን ደእተ፤ ህንተ አዱሳ ላይ ሀ ቢታን ዳና’ ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Keethe keexofite; goshshe goyopite; woyne tokofite. Dunkaane giddon de7ite; hinte adussa laythi ha biittan daana’ yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቤት አትሥሩ፤ ዘር አትዝሩ፤ ወይን አትትከሉ፤ ሁልጊዜ በድንኳን ኑሩ እንጂ ከእነዚህ ነገሮች አንዱም አይኑራችሁ፤ ይህም ሲሆን እንደ መጻተኛ በሆናችሁበት ምድር ረዥም ዘመን ትኖራላችሁ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም መኖሪያ ቤት መሥራት፥ እርሻ ማረስ፥ የወይን ተክል ቦታዎችን ይዘን መንከባከብ እንደማይገባን ነግሮናል፤ እንደ እንግዶች በዚህች ምድር ለብዙ ጊዜ መቀመጥ እንችል ዘንድ በድንኳን መኖር እንደሚገባን አዞናል። |