Jeremiah 35:6 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ግና፡ ዮናዳብ ወዲ ረቃብ ኣቦና ትእዛዝ ስለ ዝሃበና፡ ንስኻትኩም ኰነ ደቅኹም ንዘለኣለም ወይኒ ኣይክትሰትዩን ኢኹም እሞ፡ ወይኒ ኣይንሰቲን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ ግን እን​ዲህ አሉ፥ “የወ​ይ​ኑን ጠጅ አን​ጠ​ጣም፤ አባ​ታ​ችን የሬ​ካብ ልጅ ኢዮ​ና​ዳብ እና​ን​ተና ልጆ​ቻ​ችሁ ለዘ​ለ​ዓ​ለም የወ​ይን ጠጅ አት​ጠጡ ብሎ አዝ​ዞ​ና​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱ ግን እንዲህ አሉ። የወይኑን ጠጅ አንጠጣም፥ አባታችን የሬካብ ልጅ ኢዮናዳብ እንዲህ ብሎ አዝዞናልና። እናንተና ልጆቻችሁ ለዘላለም የወይን ጠጅ አትጠጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱ ግን እንዲህ አሉ፦ “የወይኑን ጠጅ አንጠጣም፥ አባታችን የሬካብ ልጅ ኢዮናዳብ እንዲህ ብሎ አዝዞናልና፦ ‘እናንተና ልጆቻችሁ ለዘለዓለም የወይን ጠጅ አትጠጡ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱ ዛሪደ፥ “ኑን ዎይንያ ኤሳ ኡሾኮ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኑ ማይዛ አዉዋ ረካባ ናአይ ዮናዳብ ኑና፥ ‘ህንተካ ህንተ ናናቱካ ዎይንያ ኤሳ መናዉ ኡሾፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin unttunttu zaariide, «Nuuni woyniyaa eessaa ushokko; ayaw gooppe, nu mayzza aawuwaa Rekaaba na'ay Yonadaabi nuuna, ‹Hinttekka hintte naanatuukka woyniyaa eessaa med'inaw ushoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin istti zaaridi, «Nuni woyne ushshu uyokko; nu aawa Erekaabe naa Iyoonadaabey nuna, ‹Intteka intte naytikka woyne ushshu mernaas uyopite;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ዛሪዲ፥ «ኑኒ ዎይኔ ኡሹ ኡዮኮ፤ ኑ ኣዋ ኤሬካቤ ና ኢዮናዳቤይ ኑና፥ ‹ኢንቴካ ኢንቴ ናይቲካ ዎይኔ ኡሹ ሜርናስ ኡዮፒቴ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንቲ ዛሪድ፥ “ኑ ዎይነ ኡሹ ኡዮኮ፤ ኑ ማይዛይ ራካባ ናአይ ዮናዳብ ኑኮ፥ ‘ህንተነ ህንተ ናይት ዎይነ ኡሹ መርናዉ ኡዮፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin enti zaaridi, “Nu woyne ushshu uyoko; nu mayzay Rakaaba na7ay Yoonadaabi nuuko, ‘Hintenne hinte nayti woyne ushshu merinaw uyopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱ ግን እንዲህ አሉ፤ “የወይን ጠጅ አንጠጣም፤ አባታችን የሬካብ ልጅ ኢዮናዳብ እንዲህ ብሎ አዝዞናል፤ ‘እናንተና ዘራችሁ ከቶ የወይን ጠጅ አትጠጡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ግን እንዲህ ሲሉ መለሱልኝ፦ “እኛ የወይን ጠጅ አንጠጣም፤ የሬካብ ልጅ የነበረው አባታችን ኢዮናዳብ እኛም ሆንን ዘሮቻችን ሁሉ ምንም ዐይነት የወይን ጠጅ እንዳንጠጣ አዞናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ግና “ኣቦና ኢዮናዳብ ወዲ ሬካብ ‘ኣባይቲ ኣይትስርሑ፤ ዘርኢ ኣይትዝርኡ፤ ኣታኽልቲ ወይኒ ኣይትትከሉ፤ ኣይተጥርዩውን፤ ኣብታ ኣጋይሽ ኴንኩም እትነብሩላ ዘለኹም ሃገር፥ ዕድሜኹም ምእንቲ ኽነውሕ፥ ኵሉ ዘመንኩም ኣብ ድንኳን ንበሩ፤ ንስኻትኩምን ዘርእኹምን ንዘለኣለም ወይኒ ኣይትስተዩ’ ኢሉ ኣዚዙና እዩ እሞ፥ ወይኒ ኣይንሰትን ኢና።