Jeremiah 35:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ቤት ረካባውያን ኬድካ ተዛረቦም፡ ናብ ቤት እግዚኣብሄር፡ ኣብ ሓንቲ ኻብቲ ኽፍልታት ድማ ኣእትዎም፡ ወይኒ ድማ ስተዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ወደ ሬካባውያን ቤት ሄደህ ተናገራቸው፤ ወደ እግዚአብሔርም ቤት አምጥተህ ከክፍሎቹ ወደ አንዲቱ አግባቸው፤ የወይን ጠጅም አጠጣቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሬካባውያን ቤት ሄደህ ተናገራቸው፥ ወደ እግዚአብሔርም ቤት ከጓዳዎቹ ወደ አንዲቱ አግባቸው የወይን ጠጅም አጠጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ወደ ሬካባውያን ቤት ሂድና አነጋግራቸው፥ ወደ ጌታም ቤት ከጓዳዎቹ ወደ አንዱ አስገባቸው የወይን ጠጅም እንዲጠጡ ስጣቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ረካባ ያራ ግድያ አሳኮ ባደ፥ ኡንቱንቱና ሃሳያ። ጌሻ ጎልያ ክፍለቱዋፐ እቱዋ ግዶ ገልሳደ ዎይንያ ኤሳ ኡንቱንቶ እማ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Rekaaba yara gidiyaa asaakko baade, unttunttunna haasaya. Geeshsha Golliyaa kifiletuwaappe ittuwaa giddo gelissaade woyniyaa eessaa unttunttoo imma» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Erekaabetakko baada istta haa Xoossa keeth ekka ya; istta kifile gelththada isttas uyanaas woyne ushshu imma» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኤሬካቤታኮ ባዳ ኢስታ ሃ ጾሳ ኬ ኤካ ያ፤ ኢስታ ኪፊሌ ጌልዳ ኢስታስ ኡያናስ ዎይኔ ኡሹ ኢማ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ራካባ ያራ ግድዳ አሳኮ ባዳ፥ ኤንታራ ኦደታዳ፥ ፆሳ ኬ ክፍለታፐ እሱዋ ግዶ ገልሳዳ ዎይነ ኡሻ ኤንታዉ እማ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Rakaaba yara gidida asaako bada, entara odetada, Xoossa keetha kifiletape issuwa giddo gelsada woyne ushsha entaw imma” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ወደ ሬካባውያን ሄደህ ወደ እግዚአብሔር ቤት አምጣቸው፤ ወደ አንዱም ክፍል አስገብተህ የሚጠጡትን ወይን ጠጅ ስጣቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ወደ ሬካባውያን ቤተሰብ አባሎች ሂድና አነጋግራቸው፤ ከዚያም በኋላ በቤተ መቅደስ ካሉት ክፍሎች ወደ አንዱ አስገብተህ የሚጠጡት የወይን ጠጅ አቅርብላቸው፤” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ቤት ሬካባውያን ኪድሞ ተዛረቦም፤ “ካብ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ካብ ዘለዉ ኽፍልታት ናብ ሓንቲ ኽፍሊ ድማ ኣእትዎም፤ ወይኒ እውን ኣስትዮም” በለኒ። |