Jeremiah 35:19 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ዮናዳብ ወዲ ረቃብ፡ ንዘለኣለም ኣብ ቅድመይ ዚቐውም ሰብ ኣይኪደልን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ በፊቴ የሚ​ቆም ሰው ከሬ​ካብ ልጅ ከኢ​ዮ​ና​ዳብ ወገን ለዘ​ለ​ዓ​ለም አይ​ታ​ጣም፥” ይላል የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ በፊቴ የሚቆም ሰው ከሬካብ ልጅ ከኢዮናዳብ ወገን ለዘላለም አይታጣም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በፊቴ የሚቆም ሰው ከሬካብ ልጅ ከኢዮናዳብ ወገን ለዘለዓለም ፈጽሞ አይታጣም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ረካባ ናአይ ዮናዳብ ታዉ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ እስራኤልያ ጾሳዉ ኦያ አቱማ አሳ አዉደነ የና’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Rekaaba na'ay Yonadaabi taw Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw Israa'eeliyaa S'oossaw ootsiyaa attuma asaa awudenne d'ayenna› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Erekaabe naa Iyoonadaabey taas GODAAS ooththiza attuma asi aydekka dhayenna› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤሬካቤ ና ኢዮናዳቤይ ታስ ጎዳስ ኦዛ ኣቱማ ኣሲ ኣይዴካ ዬና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ራካባ ናአይ ዮናዳብ፥ ታዉ ኦያ አደ አስ አዉደካ የና’ ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Rakaaba na7ay Yoonadaabi, taw oothiya adde asi awudeka dhayenna’ ” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ከሬካብ ልጅ ከኢዮናዳብ ወገን የሚያገለግለኝ ሰው ለዘላለም አይታጣም።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘የሬካብ ልጅ ኢዮናዳብ ከዘሩ ምንጊዜም እኔን የሚያገለግል ሰው አይጠፋም።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ካብ ወገን ኢዮናዳብ ወዲ ሬካብ ኣብ ቅድመይ ዝቐውም ሰብ ንዘለኣለም ኣይሰኣንን እዩ’ ይብል ኣሎ።”