Jeremiah 35:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤርምያስ ድማ ንቤት ረካባውያን፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል። ንትእዛዝ ኣቦኻ ዮናዳብ ስለ ዝተኣዘዝካን ንኹሉ ትእዛዛቱ ሓሊኻን ከምቲ ዝኣዘዘካ ኩሉ ስለ ዝገበርካን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤርምያስም ሬካባውያንን እንዲህ አላቸው፥ “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአባታችሁን የኢዮናዳብን ትእዛዝ ሰምታችኋልና፥ ትእዛዙንም ሁሉ ጠብቃችኋልና፥ ያዘዛችሁንም ሁሉ አድርጋችኋልና፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤርምያስም ሬካባውያንን እንዲህ አላቸው። የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ለአባታችሁ ለኢዮናዳብ ትእዛዝ ታዝዛችኋልና፥ ትእዛዙንም ሁሉ ጠብቃችኋልና፥ ያዘዛችሁንም ፈጽማችኋልና፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤርምያስም ለሬካባውያን ቤት እንዲህ አለ፦ “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ለአባታችሁ ለኢዮናዳብ ትእዛዝ ታዝዛችኋልና፥ ትእዛዛቱንም ሁሉ ጠብቃችኋልና፥ ያዘዛችሁንም በሙሉ ፈጽማችኋልና፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኤርማስ ረካባ ያራቱዋ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ህንተና ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ህንተ ህንተ ማይዛ አዉዋ ዮናዳባዉ አዛዘቴዳ ድራዉ፥ አ ዎጋ ካሌዳ ድራዉነ እ አዛዜዳዋ ኡባካ ፖሌዳ ድራዉ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Ermaasi Rekaaba yaratuwaa hawaadan yaageedda; «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hinttena hawaadan yaagee; ‹Hintte hintte mayzza aawuwaa Yonadaabaw azazetteedda diraw, Aa wogaa kaalleedda dirawunne I azazeeddawaa ubbaakka poleedda diraw, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Ermaasi Erekaabe zereththatas, «Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay inttena, ‹Intte intte aawa Iyoonadaabes azazettida gishshas, iza woga kaallida gishshassinne izi azazida miish ubbaaka polida gishshas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኤርማሲ ኤሬካቤ ዜሬታስ፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኢንቴና፥ ‹ኢንቴ ኢንቴ ኣዋ ኢዮናዳቤስ ኣዛዜቲዳ ጊሻስ፥ ኢዛ ዎጋ ካሊዳ ጊሻሲኔ ኢዚ ኣዛዚዳ ሚሽ ኡባካ ፖሊዳ ጊሻስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኤርምያስ ራካባ ያራታኮ፥ “ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ህንተና ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ህንተ፥ ህንተ ማይዛ ዮናዳባስ ኪተትዳ ግሾ፥ እያ ዎጋ ካልዳ ግሾነ እ ኪትዳ ኡባ ኦዳ ግሾ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Ermiyaasi Rakaaba yaratako, “Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay hintena haysada yaagees: ‘Hinte, hinte mayza Yoonadaabas kiitetida gisho, iya wogaa kaallida gishonne I kiitida ubbaa oothida gisho, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤርምያስም ሬካባውያንን እንዲህ አላቸው፤ “የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘የአባታችሁን የኢዮናዳብን ትእዛዝ ስለ ጠበቃችሁ፤ መመሪያውን ስለ ተከተላችሁ፤ ያዘዛችሁንም ሁሉ ስለ ፈጸማችሁ’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እኔ ኤርምያስ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ለሬካባውያን ወገን የተናገረውን ቃል እንዲህ ብዬ ገለጥኩላቸው፦ “የቀድሞ አባታችሁ ኢዮናዳብ የሰጣችሁን ትእዛዝ ሁሉ ፈጽማችኋል፤ ትምህርቱንም ሁሉ ተከትላችኋል፤ ያዘዛችሁንም ሁሉ አድርጋችኋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤርሚያስ ንሬካባውያን ከምዙይ በሎም፦ ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ንትእዛዝ ኣቦኻትኩም ኢዮናዳብ ስለ ዝተኣዘዝኩም፥ ንዅሉ ትእዛዙ ኸዓ ስለ ዝሓለኹም፥ ከምቲ ዅሉ ንሱ ዝኣዘዘኩምውን ስለ ዝገበርኩም፥ |