Jeremiah 35:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሎም ባሮተይ ነብያት እውን ናባኻትኩም ሰዲደዮም ኣለኹ፣ ኣንጊሆም ተንሲኦም፣ ነፍሲ ወከፍኩም ካብ ግጉይ መገዱ ተነስሑ፣ ተግባራትኩም ከኣ ኣዐርዩ፣ ከይትገብሩ ደድሕሪ ካልኦት ኣማልኽቲ ኣይትኸዱ ኣገልግሉ፡ ኣብታ ኣነ ንዓኻን ንኣቦታትካን ዝሃብኩኻ ምድሪ ክትነብር ኢኻ፡ ንስኻትኩም ግና እዝንኻ ኣየዘንበለካን ኣይሰማዕካንን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም፦ እያንዳንዳችሁ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ ሥራችሁንም አሳምሩ፤ ታገለግሉአቸውም ዘንድ ሌሎችን አማልክት አትከተሉ፤ ለእናንተና ለአባቶቻችሁም በሰጠሁት ምድር ትቀመጣላችሁ እያልሁ ባሪያዎችን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር፤ እናንተ ግን ጆሮአችሁን አላዘነበላችሁም፤ እኔንም አልሰማችሁኝም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም። እያንዳንዳችሁ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፥ ሥራችሁንም አሳምሩ፥ ታመልኩአቸውም ዘንድ ሌሎችን አማልክት አትከተሉ፥ ለእናንተና ለአባቶቻችሁም በሰጠሁት ምድር ትቀመጣላችሁ እያልሁ በማለዳ ተነሥቼ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር፤ እናንተ ግን ጆሬአችሁን አላዘነበላችሁም እኔንም አልሰማችሁኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም፦ ‘እያንዳንዳችሁ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፥ ሥራችሁንም አሳምሩ፥ ልታገለግሉአቸውም ሌሎችን አማልክት አትከተሉ፥ ለእናንተና ለአባቶቻችሁም በሰጠሁት ምድር ትቀመጣላችሁ’ እያልሁ በማለዳ ተነሥቼ ባርያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ላክሁባችሁ፤ ላክሁ፥ እናንተ ግን ጆሮአችሁን አላዘነበላችሁም እኔንም አልሰማችሁኝም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ታን ዛራ ዛራደ ትምቢትያ ኦድያ ታ ቆማቱዋ ኡባ ህንተኮ የዳድ፤ ኡንቱንቱ፥ “ህንተ ኡባይካ ህንተ ኢታ ኦግያፐ ሀእ ስምተ፤ ህንተ ኦሱዋካ ሎይተ፤ ሀራ ጾሳቶ ጎይኖፕተነ ኦፕተ። ያቶፐ፥ ታን ጾሳይ ህንተዉነ ህንተ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ቢታን ህንተ ደአና” ያጌድኖ። ሽን ህንተ ታን ኦድያዋ ስሳናዉ ህንተ ሀይ ታኮ የግክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay taani zaara zaaraadde timbbitiyaa odiyaa ta k'oomatuwaa ubbaa hinttekko yeddaad; unttunttu, «Hintte ubbaykka hintte iita ogiyaappe ha"i simmite; hintte oosuwaakka loytsite; hara s'oossatoo goyinnoppitenne ootsoppite. Yaatooppe, taani S'oossay hinttewunne hintte mayzza aawaatoo immeedda biittan hintte de'ana» yaageeddino. Shin hintte taani odiyaawaa sisanaw hintte haytsaa taakko yeggikkita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taas oosanchcha gidida nabeta zaara zaara intteko kiittadis; histtada, ‹Intte ubbayka intte iita ogeppe ha7i simmite; intte oosokka lo7eththite; eeqa xoossatas goynnoftenne ooththofte. Histtiko, tani GODAY inttessinne intte aawatas immida biittan intte daana› gadis. Intte gidikko intte hayth taakko yeggidi siyibeekketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታስ ኦሳንቻ ጊዲዳ ናቤታ ዛራ ዛራ ኢንቴኮ ኪታዲስ፤ ሂስታዳ፥ ‹ኢንቴ ኡባይካ ኢንቴ ኢታ ኦጌፔ ሃኢ ሲሚቴ፤ ኢንቴ ኦሶካ ሎኤቴ፤ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኖፍቴኔ ኦፍቴ። ሂስቲኮ፥ ታኒ ጎዳይ ኢንቴሲኔ ኢንቴ ኣዋታስ ኢሚዳ ቢታን ኢንቴ ዳና› ጋዲስ። ኢንቴ ጊዲኮ ኢንቴ ሃይ ታኮ ዬጊዲ ሲዪቤኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ዛራዳ ዛራዳ ናበታ፥ ታ አይለታ ህንተኮ የዳስ፤ ኤንቲ፥ ‘ህንተ ኡባይ ህንተ ኢታ ኦግያፐ ስምተ፤ ህንተ ኦሱዋ ሎይተ፤ ሀራ ፆሳታ ጎይኖፍተ፤ ኤንታዉ ኦፕተ። ሄ ዎደ፥ ታ ህንተዉነ ህንተ ማይዛታስ እምዳ ቢታን ህንተ ዳና’ ያግዶሶና። ሽን ህንተ ታና ስአናዉ ህንተ ሀይ ታኮ ዛርቤከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani zaarada zaarada nabeta, ta aylleta hinteko yeddas; enti, ‘Hinte ubbay hinte iita ogiyape simmite; hinte oosuwa loythite; hara xoossata goyinnofite; entaw oothopite. He wode, ta hintewunne hinte mayzatas immida biittan hinte daana’ yaagidosona. Shin hinte tana si7anaw hinte haythaa taako zaaribeeketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አገልጋዮቼን ነቢያትን ሁሉ ደጋግሜ ወደ እናንተ ላክሁ፤ እነርሱም፣ “እያንዳንዳችሁ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ ምግባራችሁን አስተካክሉ፤ ለእናንተና ለአባቶቻችሁ በሰጠኋቸው ምድር ትኖሩ ዘንድ ሌሎቹን አማልክት ለማገልገል አትከተሉ” አልኋችሁ። እናንተ ግን ጆሯችሁን ወደ እኔ አላዘነበላችሁም፤ አልሰማችሁኝምም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አገልጋዮቼ የሆኑትን ነቢያትን ወደ እናንተ ደጋግሜ ልኬአለሁ፤ እነርሱም ከክፉ ሥራችሁ ተመልሳችሁ ቅን የሆነውን ነገር እንድትሠሩ ነግረዋችኋል፤ ለባዕዳን አማልክት እንዳትሰግዱና የእነርሱም አገልጋዮች እንዳትሆኑ አስጠንቅቀዋችኋል፤ ለእናንተና ለቀድሞ አባቶቻችሁ በሰጠኋችሁ ምድር መኖር ትችሉ ዘንድ ይህን ሁሉ አዘዝኳችሁ፤ እናንተ ግን እኔን ለማዳመጥም ሆነ ለምነግራችሁ ቃል ትኲረት ልትሰጡት አልፈለጋችሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ነፍሲ ወከፍኩም ካብቲ ኽፉእ መንገድኹም ተመለሱ፤ ግብርኹም ከዓ ኣቕንዑ፤ ክተምልኽዎም ኢልኩም ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኣይትከተሉ፤ ሽዑ ኣብታ ንኣኻትኩምን ነቦታትኩምን ዝሃብክዋ ሃገር ክትነብሩ ኢኹም ኢለ ኣንጊሀ ተሲአ፥ ንኣገልገልተይ ነቢያት ለኣኽኩልኩም፤ ደጋጊመውን ለኣኽኩልኩም፤ ንስኻትኩም ግና ኣእዛንኩም ፅን ኣየበልኩምን፤ ነኣይውን ኣይሰማዕኹምንን። |