Jeremiah 35:13 — Compare Translations
11 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኪድ ንሰብ ይሁዳን ንነበርቲ የሩሳሌምን በሎም፡ ቃለይ ክትሰምዑዶ ተግሳጽ ኣይትቕበሉን ኢኹም፧ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሂድና ለይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም ለሚቀመጡ ተናገር፤ እንዲህም በላቸው፦ ቃሌን ትሰሙ ዘንድ ተግሣጽን አትቀበሉምን? ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሂድና ለይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም ለሚቀመጡ ተናገር እንዲህም በላቸው። ቃሌን ትሰሙ ዘንድ ተግሣጽን አትቀበሉምን? ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ሂድና ለይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም ለተቀመጡ ተናገር እንዲህም በላቸው፦ ቃሎቼን ለመስማት ተግሣጽን አትቀበሉምን? ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ባ፤ ባደ ይሁዳ አሳነ የሩሳላመ አሳ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ታ ቃላ ስስያዋነ ታን ታማርሴዳዎ አዛዘትያዋ አያዉ እጼድቴ? ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Ba; baade Yihudaa asaanne Yerusaalame asaa hawaadan yaaga; ‹Ta k'aalaa sisiyaawaanne taani tamaarisseeddawoo azazettiyaawaa ayaw is's'eedditee? Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, «Baada Yuhuda asaassinne Yerusalaame asaas, ‹Ta qaala naagana mala hayssafe tamaarekketii?› ga yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ባዳ ዩሁዳ ኣሳሲኔ ዬሩሳላሜ ኣሳስ፥ ‹ታ ቃላ ናጋና ማላ ሃይሳፌ ታማሬኬቲ?› ጋ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ። “ይሁዳ አሳኮነ የሩሳላመ አሳኮ ባዳ ሀይሳዳ ያጋ፤ ‘ታ ቃላ ናጋናዉ ሀይሳፈ ታማረከት።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees. “Yihuda asaakonne Yerusalaame asaako bada haysada yaaga; ‘Ta qaala naaganaw haysafe tamaareketi.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ሂድ፤ ለይሁዳ ሰዎችና ለኢየሩሳሌም ሕዝብ እንዲህ ብለህ ተናገር፤ ‘ቃሌን ትጠብቁ ዘንድ ከዚህ አትማሩምን?’ ይላል እግዚአብሔር ፤ |