Jeremiah 35:13 — Compare Translations

11 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኪድ ንሰብ ይሁዳን ንነበርቲ የሩሳሌምን በሎም፡ ቃለይ ክትሰምዑዶ ተግሳጽ ኣይትቕበሉን ኢኹም፧ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ሂድና ለይ​ሁዳ ሰዎ​ችና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ለሚ​ቀ​መጡ ተና​ገር፤ እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፦ ቃሌን ትሰሙ ዘንድ ተግ​ሣ​ጽን አት​ቀ​በ​ሉ​ምን? ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሂድና ለይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም ለሚቀመጡ ተናገር እንዲህም በላቸው። ቃሌን ትሰሙ ዘንድ ተግሣጽን አትቀበሉምን? ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ሂድና ለይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም ለተቀመጡ ተናገር እንዲህም በላቸው፦ ቃሎቼን ለመስማት ተግሣጽን አትቀበሉምን? ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ባ፤ ባደ ይሁዳ አሳነ የሩሳላመ አሳ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ታ ቃላ ስስያዋነ ታን ታማርሴዳዎ አዛዘትያዋ አያዉ እጼድቴ? ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Ba; baade Yihudaa asaanne Yerusaalame asaa hawaadan yaaga; ‹Ta k'aalaa sisiyaawaanne taani tamaarisseeddawoo azazettiyaawaa ayaw is's'eedditee? Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, «Baada Yuhuda asaassinne Yerusalaame asaas, ‹Ta qaala naagana mala hayssafe tamaarekketii?› ga yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ባዳ ዩሁዳ ኣሳሲኔ ዬሩሳላሜ ኣሳስ፥ ‹ታ ቃላ ናጋና ማላ ሃይሳፌ ታማሬኬቲ?› ጋ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ። “ይሁዳ አሳኮነ የሩሳላመ አሳኮ ባዳ ሀይሳዳ ያጋ፤ ‘ታ ቃላ ናጋናዉ ሀይሳፈ ታማረከት።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees. “Yihuda asaakonne Yerusalaame asaako bada haysada yaaga; ‘Ta qaala naaganaw haysafe tamaareketi.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ሂድ፤ ለይሁዳ ሰዎችና ለኢየሩሳሌም ሕዝብ እንዲህ ብለህ ተናገር፤ ‘ቃሌን ትጠብቁ ዘንድ ከዚህ አትማሩምን?’ ይላል እግዚአብሔር ፤