Jeremiah 35:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ናብታ ሃገር ምስ ኣተወ ግና፡ ንዑ፡ ንሰራዊት ከለዳውያንን ሰራዊት ኣራማውያንን ብምፍራሕ ናብ የሩሳሌም ንኺድ። ኣብ ኢየሩሳሌም ይነብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በዚች ምድር ላይ በዘመተ ጊዜ፦ ኑ ከከለዳውያን ሠራዊትና ከሶርያ ሠራዊት ፊት የተነሣ ወደ ኢየሩሳሌም እንሂድ፤ አልን፤ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ተቀመጥን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደዚህች ምድር በመጣ ጊዜ። ኑ ከከለዳውያን ሠራዊትና ከሶርያ ሠራዊት ፊት የተነሣ ወደ ኢየሩሳሌም እንሂድ አልን፤ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ተቀመጥን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደዚህች ምድር በመጣ ጊዜ፦ ‘የከለዳውያንን ሠራዊትና የሶርያውያንን ሠራዊት በመፍራት ኑ ወደ ኢየሩሳሌም እንሂድ’ አልን፤ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ተቀመጥን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ኑ ቢታ ቦላ ዎራጄዳ ዎደ፥ ‘ባብሎነቱዋነ ሶረቱዋ ኦላንቻቱዋፐ አታናዉ፥ ሃ የሩሳላመ አነ ቦይተ’ ያጌዳ። ሀእ ኑን የሩሳላመን ደእያዌ ሄዋሳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori nu biittaa bolla woraajjeedda wode, ‹Baabloonetuwaanne Sooretuwaa olanchchatuwaappe attanaw, haa Yerusaalame ane boytte› yaageedda. Ha"i nuuni Yerusaalamen de'iyaawe hewaassa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey ha biittayo worajjida wode, ‹Haa yiite Baabiloone olanchchatappenne Aaraame olanchchatappe baqati attanaas Yerusalaame boos› gidos; hessa gishshas nu Yerusalaamen uttidos» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ሃ ቢታዮ ዎራጂዳ ዎዴ፥ ‹ሃ ዪቴ ባቢሎኔ ኦላንቻታፔኔ ኣራሜ ኦላንቻታፔ ባቃቲ ኣታናስ ዬሩሳላሜ ቦስ› ጊዶስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኑ ዬሩሳላሜን ኡቲዶስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ኑ ቢታ ቦላ ደንድዳ ዎደ፥ ‘ባብሎነነ ሶረ ኦላንቾታፐ አታናዉ፥ የሩሳላመ ቦስ’ ያግዳ። ሀእ ኑ የሩሳላመን ደኤይ ሄሳሳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Babiloone kawoy Nabukadanaxoori nu biitta bolla dendida wode, ‘Babiloonenne Soore olanchotape attanaw, Yerusalaame boos’ yaagida. Ha77i nu Yerusalaamen de7ey hessasa” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ይህችን ምድር በወረረ ጊዜ፣ ‘ኑ፤ ከባቢሎን ሰራዊትና ከሶርያ ሰራዊት ሸሽተን ወደ ኢየሩሳሌም እንሂድ’ ተባባልን፤ ስለዚህም በኢየሩሳሌም ተቀመጥን።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር መጥቶ አገሪቱን በወረረ ጊዜ ከባቢሎናውያንና ከሶርያውያን ሠራዊት ሸሽተን እናመልጥ ዘንድ ወደ ኢየሩሳሌም ለመምጣት ወስነናል፤ አሁንም በኢየሩሳሌም የምንኖረው ስለዚህ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን፥ ናብዛ ሃገር እዚኣ ምስ መፀ፥ ‘ካብ ገፅ ሰራዊት ከለዳውያንን፥ ካብ ገፅ ሰራዊት ሶርያውያንን ንዑናይ ናብ ኢየሩሳሌም ንኺድ’ ኢልና ኣብ ኢየሩሳሌም ተቐመጥና” በሉ። |