Jeremiah 35:11 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ናብታ ሃገር ምስ ኣተወ ግና፡ ንዑ፡ ንሰራዊት ከለዳውያንን ሰራዊት ኣራማውያንን ብምፍራሕ ናብ የሩሳሌም ንኺድ። ኣብ ኢየሩሳሌም ይነብሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር በዚች ምድር ላይ በዘ​መተ ጊዜ፦ ኑ ከከ​ለ​ዳ​ው​ያን ሠራ​ዊ​ትና ከሶ​ርያ ሠራ​ዊት ፊት የተ​ነሣ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እን​ሂድ፤ አልን፤ እን​ዲ​ሁም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ተቀ​መ​ጥን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደዚህች ምድር በመጣ ጊዜ። ኑ ከከለዳውያን ሠራዊትና ከሶርያ ሠራዊት ፊት የተነሣ ወደ ኢየሩሳሌም እንሂድ አልን፤ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ተቀመጥን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደዚህች ምድር በመጣ ጊዜ፦ ‘የከለዳውያንን ሠራዊትና የሶርያውያንን ሠራዊት በመፍራት ኑ ወደ ኢየሩሳሌም እንሂድ’ አልን፤ እንዲሁም በኢየሩሳሌም ተቀመጥን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ኑ ቢታ ቦላ ዎራጄዳ ዎደ፥ ‘ባብሎነቱዋነ ሶረቱዋ ኦላንቻቱዋፐ አታናዉ፥ ሃ የሩሳላመ አነ ቦይተ’ ያጌዳ። ሀእ ኑን የሩሳላመን ደእያዌ ሄዋሳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori nu biittaa bolla woraajjeedda wode, ‹Baabloonetuwaanne Sooretuwaa olanchchatuwaappe attanaw, haa Yerusaalame ane boytte› yaageedda. Ha"i nuuni Yerusaalamen de'iyaawe hewaassa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey ha biittayo worajjida wode, ‹Haa yiite Baabiloone olanchchatappenne Aaraame olanchchatappe baqati attanaas Yerusalaame boos› gidos; hessa gishshas nu Yerusalaamen uttidos» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ሃ ቢታዮ ዎራጂዳ ዎዴ፥ ‹ሃ ዪቴ ባቢሎኔ ኦላንቻታፔኔ ኣራሜ ኦላንቻታፔ ባቃቲ ኣታናስ ዬሩሳላሜ ቦስ› ጊዶስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኑ ዬሩሳላሜን ኡቲዶስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ኑ ቢታ ቦላ ደንድዳ ዎደ፥ ‘ባብሎነነ ሶረ ኦላንቾታፐ አታናዉ፥ የሩሳላመ ቦስ’ ያግዳ። ሀእ ኑ የሩሳላመን ደኤይ ሄሳሳ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Babiloone kawoy Nabukadanaxoori nu biitta bolla dendida wode, ‘Babiloonenne Soore olanchotape attanaw, Yerusalaame boos’ yaagida. Ha77i nu Yerusalaamen de7ey hessasa” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ይህችን ምድር በወረረ ጊዜ፣ ‘ኑ፤ ከባቢሎን ሰራዊትና ከሶርያ ሰራዊት ሸሽተን ወደ ኢየሩሳሌም እንሂድ’ ተባባልን፤ ስለዚህም በኢየሩሳሌም ተቀመጥን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር መጥቶ አገሪቱን በወረረ ጊዜ ከባቢሎናውያንና ከሶርያውያን ሠራዊት ሸሽተን እናመልጥ ዘንድ ወደ ኢየሩሳሌም ለመምጣት ወስነናል፤ አሁንም በኢየሩሳሌም የምንኖረው ስለዚህ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን፥ ናብዛ ሃገር እዚኣ ምስ መፀ፥ ‘ካብ ገፅ ሰራዊት ከለዳውያንን፥ ካብ ገፅ ሰራዊት ሶርያውያንን ንዑናይ ናብ ኢየሩሳሌም ንኺድ’ ኢልና ኣብ ኢየሩሳሌም ተቐመጥና” በሉ።