Jeremiah 34:9 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ ንባርያኡን ነፍሲ ወከፍ ባርያኡን እብራዊት ወይ እብራዊት ሰበይቲ ሓራ ኺሓድጎ። ካባታቶም ሓደ እኳ ከም ዘየገልግሎ፡ ማለት ካብ ኣይሁዳዊ ሓዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ሁሉ ዕብራዊ የሆነ ወንድ ባሪያውንና ዕብራዊት የሆነች ሴት ባሪያውን አርነት እንዲያወጣ፥ አይሁዳዊ ወንድሙንም ማንም እንዳይገዛ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አዋጁም፦ ሰው ሁሉ ዕብራዊ የሆነውን ወንድ ባርያውንና ዕብራዊት የሆነችውን ሴት ባርያውን አርነት እንዲያወጣ፥ አይሁዳዊ ወንድሙንም ማንም እንዳይገዛ የሚል ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አሳይ ኡባይ ባረ እብራዌ አቱማ አሳቱዋነ ማጫ አሳቱዋ አይለተፐ ከሶ፤ ኦንነ አይሁዳ አሳ ግዴዳ ባረ እሻ አይለ ኦፖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Asay ubbay bare Ibraawe attuma asatuwaanne mac'c'a asatuwaa ayiletetsaappe kesso; ooninne Ayihuda asaa gideedda bare ishaa ayile ootsoppo» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issoy issoy Ibraawe gidi uttidi attuma as gidiin woykko macca as gidiin aylleteththan dizaade la7a yeddana bessees; Ayhudatappe oonikka ba isha aylle histti haaranaas bessenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሶይ ኢሶይ ኢብራዌ ጊዲ ኡቲዲ ኣቱማ ኣስ ጊዲን ዎይኮ ማጫ ኣስ ጊዲን ኣይሌቴን ዲዛዴ ላኣ ዬዳና ቤሴስ፤ ኣይሁዳታፔ ኦኒካ ባ ኢሻ ኣይሌ ሂስቲ ሃራናስ ቤሴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አዋጆይ፥ እስ እስ እብራወ አስ አደነ ማጫ አይለ አይለተፈ ላአ ከሶ። ኦንካ አይሁደ አስ ግድዳ ባ እሻ አይለ ኦፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He awaajoy, issi issi Ibraawe asi addenne macca aylle aylletethafe la77a kesso. Oonika Ayhude asi gidida ba ishaa aylle oothofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እያንዳንዱ ሰው፣ ዕብራዊ የሆነውን ወንድ ባሪያውንና ዕብራዊት የሆነችውን ሴት ባሪያውን ነጻ ማውጣት ነበረበት፤ ማንም ሰው አይሁዳዊ ወንድሙን በባርነት መግዛት አልነበረበትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይኸውም ዕብራውያን ባሪያዎቻቸውን በሙሉ ሴቶችንም ወንዶችንም ነጻ ለማውጣት ነበር፤ ማንም ሰው እስራኤላውያን ከሆኑት ወገኖቹ መካከል ባሪያ እንዳይኖረው ወሰኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኪዳን ከዓ ነፍሲ ወከፎም፥ ዕብራውያን ንዝኾኑ ደቂ ተባዕትዮን ደቂ ኣንስትዮን ባሮቶም ሓራ ኸውፅኡ፥ “ሓደ እኳ ንኣይሁዳዊ ሓዉ፥ ባርያ ኸይገብር” ዝብል ነበረ። |