Jeremiah 34:9 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፍ ንባርያኡን ነፍሲ ወከፍ ባርያኡን እብራዊት ወይ እብራዊት ሰበይቲ ሓራ ኺሓድጎ። ካባታቶም ሓደ እኳ ከም ዘየገልግሎ፡ ማለት ካብ ኣይሁዳዊ ሓዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ሁሉ ዕብ​ራዊ የሆነ ወንድ ባሪ​ያ​ው​ንና ዕብ​ራ​ዊት የሆ​ነች ሴት ባሪ​ያ​ውን አር​ነት እን​ዲ​ያ​ወጣ፥ አይ​ሁ​ዳዊ ወን​ድ​ሙ​ንም ማንም እን​ዳ​ይ​ገዛ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አዋጁም፦ ሰው ሁሉ ዕብራዊ የሆነውን ወንድ ባርያውንና ዕብራዊት የሆነችውን ሴት ባርያውን አርነት እንዲያወጣ፥ አይሁዳዊ ወንድሙንም ማንም እንዳይገዛ የሚል ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሳይ ኡባይ ባረ እብራዌ አቱማ አሳቱዋነ ማጫ አሳቱዋ አይለተፐ ከሶ፤ ኦንነ አይሁዳ አሳ ግዴዳ ባረ እሻ አይለ ኦፖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Asay ubbay bare Ibraawe attuma asatuwaanne mac'c'a asatuwaa ayiletetsaappe kesso; ooninne Ayihuda asaa gideedda bare ishaa ayile ootsoppo» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issoy issoy Ibraawe gidi uttidi attuma as gidiin woykko macca as gidiin aylleteththan dizaade la7a yeddana bessees; Ayhudatappe oonikka ba isha aylle histti haaranaas bessenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሶይ ኢሶይ ኢብራዌ ጊዲ ኡቲዲ ኣቱማ ኣስ ጊዲን ዎይኮ ማጫ ኣስ ጊዲን ኣይሌቴን ዲዛዴ ላኣ ዬዳና ቤሴስ፤ ኣይሁዳታፔ ኦኒካ ባ ኢሻ ኣይሌ ሂስቲ ሃራናስ ቤሴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ አዋጆይ፥ እስ እስ እብራወ አስ አደነ ማጫ አይለ አይለተፈ ላአ ከሶ። ኦንካ አይሁደ አስ ግድዳ ባ እሻ አይለ ኦፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He awaajoy, issi issi Ibraawe asi addenne macca aylle aylletethafe la77a kesso. Oonika Ayhude asi gidida ba ishaa aylle oothofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እያንዳንዱ ሰው፣ ዕብራዊ የሆነውን ወንድ ባሪያውንና ዕብራዊት የሆነችውን ሴት ባሪያውን ነጻ ማውጣት ነበረበት፤ ማንም ሰው አይሁዳዊ ወንድሙን በባርነት መግዛት አልነበረበትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይኸውም ዕብራውያን ባሪያዎቻቸውን በሙሉ ሴቶችንም ወንዶችንም ነጻ ለማውጣት ነበር፤ ማንም ሰው እስራኤላውያን ከሆኑት ወገኖቹ መካከል ባሪያ እንዳይኖረው ወሰኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኪዳን ከዓ ነፍሲ ወከፎም፥ ዕብራውያን ንዝኾኑ ደቂ ተባዕትዮን ደቂ ኣንስትዮን ባሮቶም ሓራ ኸውፅኡ፥ “ሓደ እኳ ንኣይሁዳዊ ሓዉ፥ ባርያ ኸይገብር” ዝብል ነበረ።