Jeremiah 34:6 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነብዪ ኤርምያስ ድማ ነዚ ዅሉ ቓላት እዚ ንጼድቅያስ ንጉስ ይሁዳ ኣብ የሩሳሌም ተዛረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢዩ ኤር​ም​ያ​ስም ይህን ቃል ሁሉ ለይ​ሁዳ ንጉሥ ለሴ​ዴ​ቅ​ያስ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ነገ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባቢሎንም ንጉሥ ሠራዊት ኢየሩሳሌምንና የቀሩትን የይሁዳን ከተሞች ሁሉ፥ ከተመሸጉት ከይሁዳ ከተሞች የተረፉትን ለኪሶንና ዓዜቃን በወጋ ጊዜ፥ ነቢዩ ኤርምያስ ይህን ቃል ሁሉ ለይሁዳ ንጉሥ ለሴዴቅያስ በኢየሩሳሌም ነገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢዩ ኤርምያስ እነዚህን ቃላት ሁሉ ለይሁዳ ንጉሥ ለሴዴቅያስ በኢየሩሳሌም ነገረው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማስ ሀ ትምቢትያ ኡባ ይሁዳ ካትያ ሰደቅያሳዉ የሩሳላመን ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, timbbitiyaa odiyaa Ermaasi ha timbbitiyaa ubbaa Yihudaa Kaatiyaa Sedek'iyaasaw Yerusaalamen odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye nabe Ermaasi ha tinbite ubbaa Yuhuda Kawo Sedeqiyaasas Yerusalaamen yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ናቤ ኤርማሲ ሃ ቲንቢቴ ኡባ ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሳስ ዬሩሳላሜን ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ናበይ ኤርምያስ ሀ ትንብትያ ይሁዳ ካዋ ሰደቅያሳስ የሩሳላመን ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, nabey Ermiyaasi ha tinbitiya Yihuda kawa Sedeqiyaasas Yerusalaamen odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነቢዩ ኤርምያስ ይህን ሁሉ ለይሁዳ ንጉሥ ለሴዴቅያስ በኢየሩሳሌም ነገረው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም የትንቢት ቃል ለሴዴቅያስ በኢየሩሳሌም በነገርኩት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰራዊት ንጉስ ባቢሎን፥ ንኢየሩሳሌምን ነተን ተሪፈን ዝነበራ ዅላተን ከተማታት ይሁዳን፥ ነተን ካብ ከተማታት ይሁዳ ተዓሪደን ተሪፈን ዝነበራ፥ ላኪሶን ኣዜቃን ክዋጋእ እንተሎ፥ ኤርሚያስ ንሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ፥ ኣብ ኢየሩሳሌም ኵለን እዘን ቃላት እዚኣተን ነገሮ።