Jeremiah 34:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ግና ብሰላም ክትሞቱ ኢኹም፡ ምስ ምንዳድ ኣቦታትኩም፡ እቶም ቅድሜኹም ዝነበሩ ነገስታት ቀዳሞት ከኣ፡ ስለዚ ዕጣን ኬዕጥኑልኩም እዮም። ንሳቶም ድማ ክበኽዩኻ እዮም እሞ ከምዚ ክብሉኻ እዮም፦ ኣየ ጎይታ! እቲ ቓል ተዛሪበ እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በሰላም ትሞታለህ፥ ከአንተ በፊት እንደ ነበሩ እንደ ዱሮ ነገሥታት አባቶችህ እሳት ይቃጠልላቸው እንደ ነበር እንዲሁ ያቃጥሉልሃልና፦ ወየው! ጌታ ሆይ! እያሉ ያለቅሱልሃል፤ እኔ ቃልን ተናግሬአለሁና” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአንተ በፊት እንደ ነበሩ እንደ ዱሮ ነገሥታት እንደ አባቶችህ መቃጠል፥ እንዲሁ ያቃጥሉሃልና። ወየው! ጌታ ሆይ እያሉ ያለቅሱልሃል፤ እኔ ቃልን ተናግሬአለሁና፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰላም ትሞታለህ። ከአንተ በፊት እንደ ነበሩ እንደ ዱሮ ነገሥታት እንደ አባቶችህ ዕጣን እንደታጠነላቸው፥ እንዲሁ ለአንተም ዕጣንን ያጥኑልሃል፦ “ወየው! ጌታ ሆይ!” እያሉ ያለቅሱልሃል፤’ እኔ ቃልን ተናግሬአለሁና፥ ይላል ጌታ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሳሮ ሀይቁዋ ሀይቃና። ኔፐ ካሰ ደኤዳ ካተቱዋ ቦንቾ፥ ነ ማይዛ አዋቶ እጻና ጩዋዬዳዋዳን፥ አሳይ ነ ቦንቾካ እጻና ጩውሳና። ያቲደ፥ አዬ ኑ ካትያዉ ያጊደ ነዉ ዬካና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ’ ያጋደ ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | neeni saro hayk'k'uwaa hayk'k'ana. Neeppe kase de'eedda kaatetuwaa bonchchoo, ne mayzza aawaatoo is'aanaa c'uwayeeddawaadan, Asay ne bonchchookka is'aanaa c'uwissana. Yaatiide, Aayyee nu kaatiyaw yaagiide new yeekkana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee› yaagaade oda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | neni saro hayqo hayqqana; neeppe sinththan kawotida ne aawati hayqqiin istti bonchchos tama eeththida mala neni moogettiza gallassika istti ne bonchchos tama eeththana; histtidi «Woo! Woo! Nu kawozoo!» giidi nees yeekkana; hayssa ha qaalaa yootiday tana GODAA› gees gaada yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሳሮ ሃይቆ ሃይቃና፤ ኔፔ ሲንን ካዎቲዳ ኔ ኣዋቲ ሃይቂን ኢስቲ ቦንቾስ ታማ ኤዳ ማላ ኔኒ ሞጌቲዛ ጋላሲካ ኢስቲ ኔ ቦንቾስ ታማ ኤና፤ ሂስቲዲ «ዎ! ዎ! ኑ ካዎዞ!» ጊዲ ኔስ ዬካና፤ ሃይሳ ሃ ቃላ ዮቲዳይ ታና ጎዳ› ጌስ ጋዳ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ሳሮ ሀይቃና። ኔፐ ካሰ ደእዳ ካዎታ ቦንቹዋስ፥ ነ ማይዛታስ እፃነ ጩይስዳይሳዳ፥ አሳይ ነ ቦንቹዋስ እፃነ ጩይሳና። ዎ ኑ ካዋዉ፥ ያግድ ነዉ ዬካና። ታኒ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳይስ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne saro hayqana. Neepe kase de7ida kawota bonchuwas, ne mayzatas ixaane cuyisidaysada, asay ne bonchuwas ixaane cuyisana. Woo! nu kawaw, yaagidi new yeekana. Taani Goday haysa odayis” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰላም ትሞታለህ። ሕዝቡ ከአንተ በፊት ለነበሩት ነገሥታት አባቶችህ ክብር በቀብራቸው ጊዜ እሳት እንዳነደዱ፣ በቀብርህም ጊዜ ስለ ክብርህ እሳት ያነድዳሉ፤ “ዋይ ዋይ ጌታችን!” እያሉም ያለቅሱልሃል፤ እኔ ራሴ ይህን ቃል ተናግሬአለሁና፤ ይላል እግዚአብሔር ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰላም ታርፋለህ፤ ከአንተ በፊት ነገሥታት የነበሩ የቀድሞ አባቶችህ በሞቱ ጊዜ ሕዝቡ ለክብራቸው እሳት ያነዱላቸው እንደ ነበር ለአንተም እንዲሁ እሳት ያነዱልሃል፤ ‘ወዮ ንጉሣችን፥’ እያሉም ያለቅሱልሃል፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሰላም ክትመውት ኢኻ፤ ከምቲ ነቶም ቅድሜኻ ዝነበሩ ቐዳሞት ነገስታት ኣቦታትካ ዘቃፅሉሎም ዝነበሩ ኸቃፅሉልካ እዮም፤ ‘ዋይ ዋይ ጐይታና’ እናበሉ ድማ ኸልቅሱልካ እዮም፤ ኣነ ባዕለይ እዝ ቓል እዙይ ተናጊረ እየሞ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |