Jeremiah 34:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ትእዛዝ እህብ ኣለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ናብዛ ኸተማ እዚኣ ድማ። ክመልሶም እየ። ንሳቶም ድማ ክቃለስዎን ወሲዶም ብሓዊ ከቃጽልዎን እዮም፤ ከተማታት ይሁዳ ድማ ነባሪ ዘይብሉ በረኻ ክገብራ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ እኔ አዝ​ዛ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ወደ​ዚ​ህ​ችም ሀገር እመ​ል​ሳ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ እር​ስ​ዋ​ንም ይወ​ጋሉ፤ ይይ​ዙ​አ​ት​ማል፤ በእ​ሳ​ትም ያቃ​ጥ​ሉ​አ​ታል፤ የይ​ሁ​ዳ​ንም ከተ​ሞች ሰው የሌ​ለ​በት ባድማ አደ​ር​ጋ​ቸ​ዋ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ አዝዛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ወደዚህችም ከተማ እመልሳቸዋለሁ፤ እርስዋንም ይወጋሉ ይይዙአትማል በእሳትም ያቃጥሉአታል፤ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የሌለበት ባድማ አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ አዝዛለሁ፥ ይላል ጌታ፥ ወደዚህችም ከተማ እመልሳቸዋለሁ፤ እርሷንም ይወጋሉ ይይዙአታልም በእሳትም ያቃጥሉአታል፤ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የሌለበት ባድማ አደርጋቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን መና ጎዳይ ባብሎነ ኦላንቻቱዋ አዛዛና፤ ኡንቱንቱ ሀ ካታማ ስማና። ኡንቱንቱ ሀ ካታማ ኦላና፥ ኦሞዳናነ ታማን ጹጋና። ይሁዳን ደእያ ካታማቱዋካ አሳይ ደኤና አይነ ባይና ሳኣ ኦና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Med'inaa Goday Baabloone olanchchatuwaa azazana; unttunttu ha katamaa simmana. Unttunttu ha katamaa olana, omooddananne taman s'uuggana. Yihudaan de'iyaa katamatuwaakka Asay de'enna ayinne baynna sa'aa ootsana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani istta azazana; istti ha katamayo olana mala tani zaara ehana; isttika katamayo oli oykkananne taman xuuggana; tani Yuhuda katamata asi bayndaso bula kessana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታ ኣዛዛና፤ ኢስቲ ሃ ካታማዮ ኦላና ማላ ታኒ ዛራ ኤሃና፤ ኢስቲካ ካታማዮ ኦሊ ኦይካናኔ ታማን ጹጋና፤ ታኒ ዩሁዳ ካታማታ ኣሲ ባይንዳሶ ቡላ ኬሳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ባብሎነ ኦላንቾታ ኪትን፤ ኤንቲ ሀ ካታማ ስማና። ኤንቲ ሀ ካታማ ኦላና፥ ድአናነ ታማን ፁጋና። ይሁዳን ደእያ ካታማታ አስ ዶና ባይሳ በሲ ኦና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Babiloone olanchota kiittin; enti ha katama simmana. Enti ha katamaa olana, di7ananne taman xuuggana. Yihudan de7iya katamata asi doonna baysa bessi oothana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ አዝዛቸዋለሁ፤ ይላል እግዚአብሔር ፤ ወደዚህችም ከተማ እንደ ገና እመልሳቸዋለሁ። እነርሱም ይወጓታል፤ ይይዟታል፤ በእሳትም ያቃጥሏታል። የይሁዳንም ከተሞች ሰው የማይኖርባቸው፣ ባድማ አደርጋቸዋለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ትእዛዝ እሰጣለሁ፤ እነርሱም ወደዚህች ከተማ ይመለሳሉ፤ አደጋ ጥለውም በመያዝ ያቃጥሉአታል፤ በይሁዳ የሚገኙ ከተሞችንም ሁሉ ማንም እንደማይኖርበት ባድማ አደርጋቸዋለሁ። እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ኣነ ኽእዝዝ እየ እሞ፥ ናብዛ ኸተማ እዚኣ ኽመልሶም እየ፤ ንሳቶም ክዋግእዋ፥ ክሕዝዋ፥ ብሓዊ ድማ ኸባርዕዋ እዮም፤ ንኸተማታት ይሁዳ ኸዓ ባዲመን፥ ሓደ እኳ ዘይነብረለን ክገብረን እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”