Jeremiah 34:22 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ትእዛዝ እህብ ኣለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ናብዛ ኸተማ እዚኣ ድማ። ክመልሶም እየ። ንሳቶም ድማ ክቃለስዎን ወሲዶም ብሓዊ ከቃጽልዎን እዮም፤ ከተማታት ይሁዳ ድማ ነባሪ ዘይብሉ በረኻ ክገብራ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ እኔ አዝዛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ወደዚህችም ሀገር እመልሳቸዋለሁ፤ እርስዋንም ይወጋሉ፤ ይይዙአትማል፤ በእሳትም ያቃጥሉአታል፤ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የሌለበት ባድማ አደርጋቸዋለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ አዝዛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ወደዚህችም ከተማ እመልሳቸዋለሁ፤ እርስዋንም ይወጋሉ ይይዙአትማል በእሳትም ያቃጥሉአታል፤ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የሌለበት ባድማ አደርጋቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ አዝዛለሁ፥ ይላል ጌታ፥ ወደዚህችም ከተማ እመልሳቸዋለሁ፤ እርሷንም ይወጋሉ ይይዙአታልም በእሳትም ያቃጥሉአታል፤ የይሁዳንም ከተሞች ሰው የሌለበት ባድማ አደርጋቸዋለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳይ ባብሎነ ኦላንቻቱዋ አዛዛና፤ ኡንቱንቱ ሀ ካታማ ስማና። ኡንቱንቱ ሀ ካታማ ኦላና፥ ኦሞዳናነ ታማን ጹጋና። ይሁዳን ደእያ ካታማቱዋካ አሳይ ደኤና አይነ ባይና ሳኣ ኦና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Goday Baabloone olanchchatuwaa azazana; unttunttu ha katamaa simmana. Unttunttu ha katamaa olana, omooddananne taman s'uuggana. Yihudaan de'iyaa katamatuwaakka Asay de'enna ayinne baynna sa'aa ootsana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani istta azazana; istti ha katamayo olana mala tani zaara ehana; isttika katamayo oli oykkananne taman xuuggana; tani Yuhuda katamata asi bayndaso bula kessana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታ ኣዛዛና፤ ኢስቲ ሃ ካታማዮ ኦላና ማላ ታኒ ዛራ ኤሃና፤ ኢስቲካ ካታማዮ ኦሊ ኦይካናኔ ታማን ጹጋና፤ ታኒ ዩሁዳ ካታማታ ኣሲ ባይንዳሶ ቡላ ኬሳና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ባብሎነ ኦላንቾታ ኪትን፤ ኤንቲ ሀ ካታማ ስማና። ኤንቲ ሀ ካታማ ኦላና፥ ድአናነ ታማን ፁጋና። ይሁዳን ደእያ ካታማታ አስ ዶና ባይሳ በሲ ኦና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Babiloone olanchota kiittin; enti ha katama simmana. Enti ha katamaa olana, di7ananne taman xuuggana. Yihudan de7iya katamata asi doonna baysa bessi oothana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ አዝዛቸዋለሁ፤ ይላል እግዚአብሔር ፤ ወደዚህችም ከተማ እንደ ገና እመልሳቸዋለሁ። እነርሱም ይወጓታል፤ ይይዟታል፤ በእሳትም ያቃጥሏታል። የይሁዳንም ከተሞች ሰው የማይኖርባቸው፣ ባድማ አደርጋቸዋለሁ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ ትእዛዝ እሰጣለሁ፤ እነርሱም ወደዚህች ከተማ ይመለሳሉ፤ አደጋ ጥለውም በመያዝ ያቃጥሉአታል፤ በይሁዳ የሚገኙ ከተሞችንም ሁሉ ማንም እንደማይኖርበት ባድማ አደርጋቸዋለሁ። እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ኣነ ኽእዝዝ እየ እሞ፥ ናብዛ ኸተማ እዚኣ ኽመልሶም እየ፤ ንሳቶም ክዋግእዋ፥ ክሕዝዋ፥ ብሓዊ ድማ ኸባርዕዋ እዮም፤ ንኸተማታት ይሁዳ ኸዓ ባዲመን፥ ሓደ እኳ ዘይነብረለን ክገብረን እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |