Jeremiah 34:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጼዴቅያስ ንጉስ ይሁዳን መሳፍንቱን ድማ ኣብ ኢድ ጸላእቶምን ኣብ ኢድ እቶም ህይወቶም ዝደልዩን ኣብ ኢድ እቲ ካባኻትኩም ዝደየበ ሰራዊት ንጉስ ባቢሎንን ክህቦም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳንም ንጉሥ ሴዴቅያስንና መኳንንቱን ለጠላቶቻቸው እጅ፤ ነፍሳቸውንም ለሚሹአት እጅ ከእናንተም ለተመለሱት ለባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳንም ንጉሥ ሴዴቅያስንና አለቆቹን ለጠላቶቻቸው እጅ ነፍሳቸውንም ለሚሹአት እጅ ከእናንተም ለተመለሱት ለባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳንም ንጉሥ ሴዴቅያስንና አለቆቹን፥ ለጠላቶቻቸው እጅ ነፍሳቸውንም ለሚሹአት እጅ ከእናንተም ለተመለሱት ለባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ይሁዳ ካትያ ሰደቅያሳነ አ ካፓቱዋካ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ኩሽያን፥ ኡንቱንታ ዎናዉ ኮይያዋንቱ ኩሽያንነ ህንተና ኦልያዋ አጌዳ ባብሎነ ካትያ ኦላንቻቱዋ ኩሽያን አደ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani Yihudaa Kaatiyaa Sedek'iyyaasanne Aa kaappatuwaakka unttunttu morkkatuwaa kushiyan, unttuntta wod'anaw koyiyaawanttu kushiyaaninne hinttena oliyaawaa aggeeda Baabloone kaatiyaa olanchchatuwaa kushiyan aatsaade immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani Yuhuda Kawo Sedeqiyaasanne iza shuumeta istti wodhana koyza istta morkketa kushen heytikka guuththa wodes inttena olo aggida Baabiloone kawo olanchchata kushen aaththa immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሳኔ ኢዛ ሹሜታ ኢስቲ ዎና ኮይዛ ኢስታ ሞርኬታ ኩሼን ሄይቲካ ጉ ዎዴስ ኢንቴና ኦሎ ኣጊዳ ባቢሎኔ ካዎ ኦላንቻታ ኩሼን ኣ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ይሁዳ ካዋ ሰደቅያሳነ እያ ሀላቃታ፥ ኤንታ ሞርከታ ኩሸን፥ ኤንታ ዎናዉ ኮየይሳታ ኩሸንነ ህንተና ኦለይሳ አግዳ ባብሎነ ኦላንቾታ ኩሸን አዳ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani Yihuda kawa Sedeqiyaasanne iya halaqata, enta morketa kushen, enta wodhanaw koyeyisata kusheninne hintena oleysa aggida Babiloone olanchota kushen aathada immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስንና መኳንንቱን፣ ነፍሳቸውን ለሚሹ ጠላቶቻቸው ይኸውም ለጊዜው እናንተን ከመውጋት ለተመለሱ ለባቢሎን ንጉሥ ሰራዊት አሳልፌ እሰጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስንና መኳንንቱን ሁሉ ሕይወታቸውን ማጥፋት ለሚፈልጉ ጠላቶቻቸው አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ አሳልፌ የምሰጣችሁም በእናንተ ላይ አደጋ የመጣል ተግባሩን ለገታው ለባቢሎናውያን ሠራዊት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳን ንኣሕሉቑን እውን፥ ናብ ኢድ ፀላእቶምን ናብ ኢድ እቶም ንነፍሶም ዝደልዩ ሰባትን፥ ናብ ኢድ እቲ ኻባኻትኩም ዝረሓቐ ሰራዊት ንጉስ ባቢሎንን ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ። |