Jeremiah 34:21 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጼዴቅያስ ንጉስ ይሁዳን መሳፍንቱን ድማ ኣብ ኢድ ጸላእቶምን ኣብ ኢድ እቶም ህይወቶም ዝደልዩን ኣብ ኢድ እቲ ካባኻትኩም ዝደየበ ሰራዊት ንጉስ ባቢሎንን ክህቦም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳ​ንም ንጉሥ ሴዴ​ቅ​ያ​ስ​ንና መኳ​ን​ን​ቱን ለጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው እጅ፤ ነፍ​ሳ​ቸ​ው​ንም ለሚ​ሹ​አት እጅ ከእ​ና​ን​ተም ለተ​መ​ለ​ሱት ለባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ሠራ​ዊት እጅ አሳ​ልፌ እሰ​ጣ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳንም ንጉሥ ሴዴቅያስንና አለቆቹን ለጠላቶቻቸው እጅ ነፍሳቸውንም ለሚሹአት እጅ ከእናንተም ለተመለሱት ለባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳንም ንጉሥ ሴዴቅያስንና አለቆቹን፥ ለጠላቶቻቸው እጅ ነፍሳቸውንም ለሚሹአት እጅ ከእናንተም ለተመለሱት ለባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ይሁዳ ካትያ ሰደቅያሳነ አ ካፓቱዋካ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ኩሽያን፥ ኡንቱንታ ዎናዉ ኮይያዋንቱ ኩሽያንነ ህንተና ኦልያዋ አጌዳ ባብሎነ ካትያ ኦላንቻቱዋ ኩሽያን አደ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani Yihudaa Kaatiyaa Sedek'iyyaasanne Aa kaappatuwaakka unttunttu morkkatuwaa kushiyan, unttuntta wod'anaw koyiyaawanttu kushiyaaninne hinttena oliyaawaa aggeeda Baabloone kaatiyaa olanchchatuwaa kushiyan aatsaade immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani Yuhuda Kawo Sedeqiyaasanne iza shuumeta istti wodhana koyza istta morkketa kushen heytikka guuththa wodes inttena olo aggida Baabiloone kawo olanchchata kushen aaththa immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሳኔ ኢዛ ሹሜታ ኢስቲ ዎና ኮይዛ ኢስታ ሞርኬታ ኩሼን ሄይቲካ ጉ ዎዴስ ኢንቴና ኦሎ ኣጊዳ ባቢሎኔ ካዎ ኦላንቻታ ኩሼን ኣ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ይሁዳ ካዋ ሰደቅያሳነ እያ ሀላቃታ፥ ኤንታ ሞርከታ ኩሸን፥ ኤንታ ዎናዉ ኮየይሳታ ኩሸንነ ህንተና ኦለይሳ አግዳ ባብሎነ ኦላንቾታ ኩሸን አዳ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani Yihuda kawa Sedeqiyaasanne iya halaqata, enta morketa kushen, enta wodhanaw koyeyisata kusheninne hintena oleysa aggida Babiloone olanchota kushen aathada immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስንና መኳንንቱን፣ ነፍሳቸውን ለሚሹ ጠላቶቻቸው ይኸውም ለጊዜው እናንተን ከመውጋት ለተመለሱ ለባቢሎን ንጉሥ ሰራዊት አሳልፌ እሰጣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስንና መኳንንቱን ሁሉ ሕይወታቸውን ማጥፋት ለሚፈልጉ ጠላቶቻቸው አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ አሳልፌ የምሰጣችሁም በእናንተ ላይ አደጋ የመጣል ተግባሩን ለገታው ለባቢሎናውያን ሠራዊት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳን ንኣሕሉቑን እውን፥ ናብ ኢድ ፀላእቶምን ናብ ኢድ እቶም ንነፍሶም ዝደልዩ ሰባትን፥ ናብ ኢድ እቲ ኻባኻትኩም ዝረሓቐ ሰራዊት ንጉስ ባቢሎንን ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ።