Jeremiah 34:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል፦ ኪድ ንጼድቅያስ ንጉስ ይሁዳ ተዛረቦ እሞ በሎ፦ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ነዛ ኸተማ እዚኣ ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን እህባ ኣለኹ፡ ንሱ ድማ ብሓዊ ኬቃጽላ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሂድ፤ ለይሁዳም ንጉሥ ለሴዴቅያስ ተናገር፤ እንዲህም በለው፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ ይች ከተማ በባቢሎን ንጉሥ እጅ ተላልፋ ትሰጣለች፤ ይይዛታል፤ በእሳትም ያቃጥላታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሂድ ለይሁዳም ንጉሥ ለሴዴቅያስ ተናገር እንዲህም በለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ይህችን ከተማ በባቢሎን ንጉሥ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ በእሳትም ያቃጥላታል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ሂድ ለይሁዳም ንጉሥ ለሴዴቅያስ ተናገር እንዲህም በለው፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ይህችን ከተማ በባቢሎን ንጉሥ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ በእሳትም ያቃጥላታል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባ፤ ባደ ይሁዳ ካትያ ሰደቅያሳ ሀዋዳን ያጋ፤ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘በአ፥ ታን ሀ ካታማ ባብሎነ ካትያ ኩሽያን አደ እማና፤ እ ሀ ካታማ ታማን ጹጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaageedda; «Ba; baade Yihudaa Kaatiyaa Sedek'iyaasa hawaadan yaaga; Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Be'a, taani ha katamaa Baabloone kaatiyaa kushiyan aatsaade immana; I ha katamaa taman s'uuggana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA Isra7eele Xoossay, «Yuhuda Kawo Sedeqiyaasakko baada, ‹Tani ha katamayo Baabiloone kawo kushen aaththa immana; izikka ha katamayo taman xuuggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሳኮ ባዳ፥ ‹ታኒ ሃ ካታማዮ ባቢሎኔ ካዎ ኩሼን ኣ ኢማና፤ ኢዚካ ሃ ካታማዮ ታማን ጹጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ባዳ ይሁዳ ካዋ ሰደቅያሳኮ ሀይሳዳ ያጋ፦ ‘ታኒ ሀ ካታማ ባብሎነ ካዋ ኩሸን አዳ እማና፤ እ ካታማ ታማን ፁጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagis; “Bada Yihuda kawa Sedeqiyaasako haysada yaaga: ‘Taani ha katamaa Babiloone kawa kushen aathada immana; I katamaa taman xuuggana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ሴዴቅያስ ሄደህ እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ይህችን ከተማ ለባቢሎን ንጉሥ አሳልፌ ልሰጣት ነው፤ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ወደ ይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ዘንድ ሄጄ እንዲህ ብዬ እንድነግረው አዘዘኝ፤ “እኔ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ለባቢሎን ንጉሥ አሳልፌ እሰጣታለሁ፤ እርሱም በእሳት ያቃጥላታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ናብ ሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ ኼድካ ኸምዙይ ኢልካ ንገሮ፦ “እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ነዛ ኸተማ እዚኣ ናብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ኣሕሊፈ ኽህባ እየ፤ ንሱውን ብሓዊ ኸባርዓ እዩ። |