Jeremiah 34:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ግና ንድሕሪት ተመሊስኩም ንስመይ ኣርኪስኩም፡ ነፍሲ ወከፍ ባርያኡን ነታ ከም ድላዩኩም ሓራ ዘውጻእኩምዋ ባርያኡን ሰዲድኩም፡ ባሮትኩምን ኣገልገልትኹምን ኪዀኑ ድማ ተገዚእኩምዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ተመልሳችሁ ስሜን አስነቀፋችሁ፤ እያንዳንዳችሁም በፈቃዳቸው እንዲሄዱ አርነት ያወጣችኋቸውን ወንድና ሴት ባሪያዎቻችሁን፥ ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎች እንዲሆኑላችሁ መለሳችኋቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ተመልሳችሁ ስሜን አስነቀፋችሁ፥ እያንዳንዳችሁም በፈቃዳቸው እንዲሄዱ አርነት ያወጣችኋቸውን ወንድና ሴት ባሪያዎቻችሁን አስመለሳችሁ፥ ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎችም እንዲሆኑላችሁ ገዛችኋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ተመልሳችሁ ስሜን አስነቀፋችሁ፥ እያንዳንዳችሁም በፈቃዳቸው እንዲሄዱ አርነት ያወጣችኋቸውን ወንድና ሴት ባርያዎቻችሁን አስመለሳችሁ፥ ወንዶችና ሴቶች ባርያዎችም እንዲሆኑላችሁ ገዛችኋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀእካ ህንተ ህንተ ቆፋ ላሚደ፥ ታ ሱን ቱንሴድታ። ዎቲደ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኮዬዳዋዳን፥ አይለተፐ ከሴዳ ህንተ አቱማነ ማጫ አይለቱዋ ዛሪደ አይለዬድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ha"ikka hintte hintte k'ofaa laammiide, ta suntsaa tunisseeddita. Wootiide gooppe, unttunttu koyeeddawaadan, ayiletetsaappe kesseedda hintte attumanne mac'c'a ayiletuwaa zaariide ayileyeedita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ha7ikka intte intte qofa laammidi ta sunththaa tunisideta. Intte la7a yeddida attumanne macca aylleta zaaridi aylleteththan haarideta» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሃኢካ ኢንቴ ኢንቴ ቆፋ ላሚዲ ታ ሱን ቱኒሲዴታ። ኢንቴ ላኣ ዬዲዳ ኣቱማኔ ማጫ ኣይሌታ ዛሪዲ ኣይሌቴን ሃሪዴታ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ህንተ፥ ህንተ ቆፋ ላምድ፥ ታ ሱን ቱንስደታ። ኤንቲ ኮይዳ በሳ ባና መላ ላአ ከስዳ አደነ ማጫ አይለታ ዛሪድ ሃርደታ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hinte, hinte qofaa laammidi, ta sunthaa tunisideta. Enti koyida bessaa baana mela la77a kessida addenne macca aylleta zaaridi haarideta.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ተመልሳችሁ ስሜን አረከሳችሁ፤ ወደ ፈለጉበት እንዲሄዱ ነጻ የለቀቃችኋቸውንም ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎቻችሁን መለሳችሁ፤ እንደ ገናም ባሪያዎቻችሁ አደረጋችኋቸው።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን እንደገና ሐሳባችሁን በመለወጥ ስሜን የሚያስነቅፍ ሥራ ሠራችሁ፤ ይኸውም ሁላችሁም እንደየፍላጎታቸው ነጻ የለቀቃችኋቸውን እንደገና ባሪያዎች አድርጋችሁ መግዛት ቀጠላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ተመሊስኩም ንስመይ ኣርከስኩምዎ፤ ነቶም ሓራ ኣውፂእኹም፥ ናብ ዝደለይዎ ክኸዱ ዝሰደድኩምዎም ደቂ ተባዕትዮን ደቂ ኣንስትዮን መለስኩምዎም፤ ተባዕትዮን ኣንስትዮን ባሮትኩም ጌርኩም ከዓ ገዛእኹምዎም። |