Jeremiah 34:15 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ድማ ተገልቢጥኩም፡ ነፍሲ ወከፍ ንሓርነት ብጻዩ ብምጽዋዕ ኣብ ኣዒንተይ ቅኑዕ ገይርኩም ኣለኹም። ኣብታ ብስመይ እትጽዋዕ ቤት ድማ ኣብ ቅድመይ ቃል ኪዳን ኣቲኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ን​ተም ዛሬ ተመ​ል​ሳ​ችሁ ሰው ሁሉ ባል​ን​ጀ​ራ​ውን አር​ነት ለማ​ው​ጣት ዓመተ ኅድ​ገ​ትን በማ​ድ​ረግ በዐ​ይኔ ፊት ቅን የሆ​ነ​ውን ነገር አድ​ር​ጋ​ችሁ ነበር፤ ስሜም በሚ​ጠ​ራ​በት ቤት ውስጥ በፊቴ ቃል ኪዳን አድ​ር​ጋ​ችሁ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተም ዛሬ ተመልሳችሁ ሰው ሁሉ ባልንጀራውን አርነት ለማውጣት አዋጅ በመንገር ለዓይኔ ደስ የሚያሰኝን ነገር አድርጋችሁ ነበር፥ በስሜም በሚጠራበት ቤት ውስጥ በፊቴ ቃል ኪዳን አድርጋችሁ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተም ዛሬ ተመልሳችሁ፥ ሰው ሁሉ ባልንጀራውን አርነት ለማውጣት አዋጅ በመንገር ለዓይኔ ደስ የሚያሰኝን ነገር አድርጋችሁ ነበር፥ ስሜም በተጠራበት ቤት ውስጥ በፊቴ ቃል ኪዳን አድርጋችሁ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተካ ማታ ዎድያፐ ካሰ ህንተ ናጋራ አጊደ፥ አይለቱዋ አይለተፐ ከሳናዉ አዋዬድታ፤ ታ ስንን ልከባ ኦድታ። ቃይ ሄዋ ኦናዉ ታ ስንን፥ ታ ሱንይ ጼሰትያ ታ ጌሻ ጎልያን ጫቁዋ ጫቀቴድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttekka mata wodiyaappe kase hintte nagaraa aggiide, ayiletuwaa ayiletetsaappe kessanaw awaayeeddita; ta sintsan likkebaa ootseeddita. K'ay hewaa ootsanaw ta sintsan, ta suntsay s'eesettiyaa ta Geeshsha Golliyaan c'aak'uwaa c'aak'k'eteeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i intte maaroteththan gelidi ta sinththan lo7o ooso ooththideta; intte issoy issoy Ibraawe gidida intte dabboti aylleteththafe la7a kezana mala awajjideta; ta sunththay izan xeygettiza Keeththaan ta sinththan caaqo qaala gelideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ኢንቴ ማሮቴን ጌሊዲ ታ ሲንን ሎኦ ኦሶ ኦዴታ፤ ኢንቴ ኢሶይ ኢሶይ ኢብራዌ ጊዲዳ ኢንቴ ዳቦቲ ኣይሌቴፌ ላኣ ኬዛና ማላ ኣዋጂዴታ፤ ታ ሱንይ ኢዛን ጼይጌቲዛ ኬን ታ ሲንን ጫቆ ቃላ ጌሊዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተካ ማታ ዎደፐ ካሰ ህንተ ናጋራፐ ስሚድ፥ አይለታ ላአ ከሳናዉ አዋጅደታ፤ ታ ስንን ሱረባ ኦደታ። ቃስ ሄሳ ኦናዉ ታ ስንን፥ ታ ሱንይ ፄገትያ ታ ኬን ጫቅደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteka mata wodepe kase hinte nagaraape simmidi, aylleta la77a kessanaw awaajideta; ta sinthan suureba oothideta. Qassi hessa oothanaw ta sinthan, ta sunthay xeegetiya ta keethan caaqideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንተም አሁን ንስሓ በመግባት በፊቴ ትክክለኛ ነገር አደረጋችሁ፤ እያንዳንዳችሁም ለወገኖቻችሁ ነጻነት ዐወጃችሁ፤ ስሜ በሚጠራበት ቤትም በፊቴ ቃል ኪዳን ገባችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ እናንተም ከጥቂት ቀኖች በፊት ተጸጸታችሁ እኔን ደስ የሚያሰኝ ነገር መሥራት ጀምራችሁ ነበር፤ ሁላችሁም ከእስራኤላውያን ወገን የሆኑ ባሪያዎቻችሁን ነጻ ለመልቀቅ ተስማማችሁ፤ እኔ በምመለክበትም ቤተ መቅደስ ተሰብስባችሁ በፊቴ ቃል ኪዳን ገባችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ሎሚ ተመሊስኩም፥ ነፍሲ ወከፍኩም ንብፃዩ ሓራ ምውፃእ ብምእዋጅኩም ከዓ፥ ኣብ ቅድሚ ዓይነይ ቅኑዕ ገበርኩም። ኣብታ ብስመይ ዝተሰምየት ቤት ድማ፥ ኣብ ቅድመይ ኪዳን ኣተኹም።