Jeremiah 34:14 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መወዳእታ ሾብዓተ ዓመት፡ ነፍሲ ወከፍ ሓዉ፡ እቲ እተሸጠልኩም እብራዊ፡ ሓድግኩም። ሽዱሽተ ዓመት እንተ ኣገልገለካ ድማ ካባኻ ሓራ ክትወጽእ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስድ​ስት ዓመት በተ​ፈ​ጸመ ጊዜ፥ የተ​ሸ​ጠ​ላ​ች​ሁን፥ ስድ​ስ​ትም ዓመት የተ​ገ​ዛ​ላ​ች​ሁን ዕብ​ራዊ ወን​ድ​ማ​ች​ሁን እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ችሁ አር​ነት ታወ​ጡ​ታ​ላ​ችሁ፤ አባ​ቶ​ቻ​ችሁ ግን አል​ሰ​ሙ​ኝም፤ ጆሮ​አ​ቸ​ው​ንም አላ​ዘ​ነ​በ​ሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰባት ዓመት በተፈጸመ ጊዜ፥ የተሸጠላችሁን ስድስትም ዓመት የተገዛላችሁን ዕብራዊ ወንድማችሁን እያንዳንዳችሁ አርነት ታወጡታላችሁ፥ እያንዳንዱም ያወጣዋል፤ አባቶቻችሁ ግን አልሰሙኝም ጆሮአቸውንም አላዘነበሉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘ሰባት ዓመት በተፈጸመ ጊዜ፥ የተሸጠላችሁን ስድስትም ዓመት ያገለገላችሁን ዕብራዊ ወንድማችሁን እያንዳንዳችሁ አርነት ታወጡታላችሁ፥ ለእናንተም ከሚሰጠው አገልግሎት ነጻ ታደርጉታላችሁ፤’ ነገር ግን አባቶቻችሁ አልሰሙኝም ጆሮአቸውንም ወደ እኔ አላዘነበሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ቃላ ጫቁዋ ማራን፥ ‘እብራዌ አይሊ ደእያ አሳይ ኡባይ፥ አይለቱዋ ኡሱፑን ላይ ኦስስ ስሚደ፥ ላፑን ላይ አይለተፐ ከስ የድተ’ ያጋደ አዛዛድ። ሽን ህንተ ማይዛ አዎቱ ታን ኦድያዋ ስሰናን እጼድኖ ታዉ አዛዘትበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He k'aalaa c'aak'uwaa maaran, ‹Ibraawe ayilii de'iyaa Asay ubbay, ayiletuwaa usuppun laytsaa oosissi simmiide, laappuntsa laytsi ayiletetsaappe kessi yeddite› yaagaade azazaad. Shin hintte mayzza aawotuu taani odiyaawaa sisennan is's'eeddino taw azazettibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Bana aylleteththas aaththi immida intte dabbo Ibraaweta usuppun layth haaridaappe guye laappunththa layththan la7a yeddo› gaada caaqeththadis; gido attiin intte aawati ta gizaaz siyontta ixxidi ba hayth haraso yeggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ባና ኣይሌቴስ ኣ ኢሚዳ ኢንቴ ዳቦ ኢብራዌታ ኡሱፑን ላይ ሃሪዳፔ ጉዬ ላፑን ላይን ላኣ ዬዶ› ጋዳ ጫቄዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ኣዋቲ ታ ጊዛዝ ሲዮንታ ኢጺዲ ባ ሃይ ሃራሶ ዬጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጫቁዋ ማራን፥ ‘እብራወ አይለይ ደእያ አሰ ኡባይ፥ አይለታ ኡሱፑን ላይ ኦስስድ፥ ላፑን ላይን አይለተፈ ከስድ የድተ’ ያጋዳ ኪታስ። ሽን ህንተ ማይዛት ታ ኦድያባ ስኦና እፅዶሶና፤ ታዉ ኪተትቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He caaquwa maaran, ‘Ibraawe aylley de7iya ase ubbay, aylleta usupun laythi oosisidi, laapuntha laythan aylletethafe kessidi yeddite’ yaagada kiittas. Shin hinte mayzati ta odiyaba si7onna ixidosona; taw kiitetibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ራሱን በባርነት ለእናንተ የሸጠውን ዕብራዊ ወንድማችሁን እያንዳንዳችሁ በየሰባት ዓመቱ ነጻ ትለቅቃላችሁ፤ ስድስት ዓመት ከተገዛላችሁ በኋላ ነጻ ታወጡታላችሁ።” አባቶቻችሁ ግን አልሰሙኝም ጆሯቸውንም ወደ እኔ አላዘነበሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያም ቃል ኪዳን መሠረት፥ ዕብራውያን ባሪያዎች ያሉአቸው ሁሉ ስድስት ዓመት ካገለገሉአቸው በኋላ በሰባተኛው ዓመት ነጻ እንዲያወጡአቸው አዘዝኩ፤ ነገር ግን የቀድሞ አባቶቻችሁ ሊታዘዙኝም ሆነ ቃሌን ሊሰሙ አልፈለጉም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ሸውዓተ ዓመት ምስ ተፈፀማ፥ ነፍሲ ወከፍኩም ነቲ ባዕሉ ንኣኻትኩም ንባርነት ዝሸጠ እሞ፥ ሽዱሽተ ዓመት ዝተገዝአኩም ዕብራዊ ሓውኩም፥ ነፍሲ ወከፍኩም ሓራ ኣውፅእዎ፤’ ግና ኣቦታትኩም ኣይሰምዑንን ኣእዛኖምውን ፅን ኣየበሉን።