Jeremiah 34:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም መሳፍንትን ኵሎም እቶም ናብቲ ኪዳን ዝኣተዉ ህዝብን ድማ፡ ነፍሲ ወከፍ ሰብ ንባርያኡን ነፍሲ ወከፍ ባርያኡን ክሓድግ ከም ዘለዎ ምስ ሰምዑ፡ ሓደ ኻባታቶም ደጊም ከየገልግሎም፡ ተኣዘዙ። ንሳቶም ድማ ይኸዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ሁሉ ወንድ ባሪ​ያ​ው​ንና ሴት ባሪ​ያ​ውን አር​ነት እን​ዲ​ያ​ወጣ፥ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲ​ህም ማንም እን​ዳ​ይ​ገ​ዛ​ቸው ወደ ቃል ኪዳኑ የገቡ አለ​ቆች ሁሉና ሕዝቡ ሁሉ ሰሙ፤ አር​ነ​ትም አወ​ጡ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ሁሉ ወንድ ባሪያውንና ሴት ባሪያውን አርነት እንዲያወጣ ከእንግዲህ ወዲህም ማንም እንዳይገዛቸው ወደ ቃል ኪዳኑ የገቡ አለቆች ሁሉና ሕዝቡ ሁሉ ሰሙ አርነትም አወጡአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ቃል ኪዳኑ የገቡ አለቆች ሁሉና ሕዝቡ ሁሉ ሰምተው ማንም ሰው ወንድ ባርያውንና ሴት ባርያውን አርነት እንዲያወጣ፥ ከእንግዲህ ወዲህም ማንም እንዳይገዛቸው አደረጉ፤ እነርሱም ሰምተው አርነት አወጡአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ አሳይ ኡባይነ ካፓቱ ኡባይ ጫቀቴዳ ጫቁዋዳን፥ ባረንቱ አቱማነ ማጫ አይለቱዋ አይለተፐ ከሳናዉነ ላኤን ዛሪደ አይለየናን አጋናዉ ማዬድኖ፤ ኡንቱንታ አይለተፐ ከሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Asay ubbaynne kaappatuu ubbay c'aak'k'eteedda c'aak'uwaadan, barenttu attumanne mac'c'a ayiletuwaa ayiletetsaappe kessanawunne laa"entso zaariide ayileyenan agganaw mayyeeddino; unttuntta ayiletetsaappe kesseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssa ha caaqo qaalan kuuyida shuumetinne derey ubbay bantta attumanne macca aylleta aylleteththafe kessanaassinne nam7anththo zaaridi aylleteththan haarontta agganaas qaala qachchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳ ሃ ጫቆ ቃላን ኩዪዳ ሹሜቲኔ ዴሬይ ኡባይ ባንታ ኣቱማኔ ማጫ ኣይሌታ ኣይሌቴፌ ኬሳናሲኔ ናምኣን ዛሪዲ ኣይሌቴን ሃሮንታ ኣጋናስ ቃላ ቃቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ አሳይነ ሀላቃት ኡባይ ጫቅዳ ጫቁዋን ባንታ አደነ ማጫ አይለታ አይለተፈ ላአ ከሳናዉነ ዛሪድ አይለተን ሃሮና አጋናዉ ጊግድ ኤንታ አይለተፈ ላአ ከስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, asaynne halaqati ubbay caaqida caaquwan banta addenne macca aylleta aylletethafe la77a kessanawunne zaaridi aylletethan haaronna agganaw giigidi enta aylletethafe la77a kessidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ቃል ኪዳን የተስማሙት ባለሥልጣኖችና ሕዝቡ ሁሉ ወንድ ወይም ሴት ባሪያዎቻቸውን ነጻ ለመልቀቅና ከእንግዲህ ባሪያ አድርገው ላይገዟቸው ተስማሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡና መሪዎቻቸው ሁሉ ባሪያዎቻቸውን ነጻ ለመልቀቅና እንደገና መልሰውም ባሪያዎች ላለማድረግ ተስማሙ፤ በዚህም ስምምነት መሠረት ሁሉንም ነጻ አወጡአቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሕሉቖምን ኵሎም ህዝብን ንደቂ ተባዕትዮን ደቂ ኣንስትዮን ባሮቶም ሓራ ኸውፅኡ፥ ድሕሪዙይ ከዓ ባሮት ከይገብርዎም፥ ቃል ኪዳን ኣተዉ፥ ሓራውን ኣውፅእዎም።