Jeremiah 33:9 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዓይ ድማ ስም ሓጐስ ኪኸውን እዩ፣ ኣብ ቅድሚ እቶም ንዅሎም እቲ ኣነ ዝገብሮ ሰናይ ዝሰምዑ ኣህዛብ ምድሪ ድማ ውዳሴን ክብርን ኪኸውን እዩ። ብሰንኪ እቲ ዅሉ ሰናይን ብሰንኪ እቲ ኣነ ዝሰርሓሉ ዅሉ ብልጽግናን ከኣ ኪፈርሁን ኪናወጹን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ​ችም ከተማ እኔ የም​ሠ​ራ​ላ​ቸ​ውን በጎ​ነት ሁሉ በሚ​ሰሙ፥ እኔም ስላ​መ​ጣ​ሁ​ላ​ቸው በጎ​ነ​ትና ሰላም ሁሉ በሚ​ፈ​ሩና በሚ​ደ​ነ​ግጡ አሕ​ዛብ ሁሉ ፊት ለደ​ስታ፥ ለክ​ብ​ርና ለገ​ና​ን​ነት ትሆ​ና​ለች።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህችም ከተማ እኔ የምሠራላቸውን በጎነት ሁሉ በሚሰሙ እኔም ስላመጣሁላቸው በጎነትና ሰላም ሁሉ በሚፈሩና በሚደነግጡ አሕዛብ ሁሉ ፊት ለደስታ ስም ለምስጋናም ለክብርም ትሆናለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምሠራላቸውንም በጎነት ሁሉ በሚሰሙ የምድር አሕዛብ ሁሉ ፊት ይህች ከተማ ለእኔ የምስጋናና የክብር የደስታም ስም ትሆናለች፤ እኔም ስላደረግሁላት በጎነትና ሰላም ሁሉ ይፈራሉ ይንቀጠቀጣሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ የሩሳላመ ካታማይ ታዉ ናሸቻ፥ ቦንቹዋነ ጋላታ ሳኣን ደእያ ካዉተቱዋ ኡባ ስንን አሀና። ታን የሩሳላመ አሳዉ ኦያ ሎኦባነ ሄ ካታማዉ አህያ ዱረተነ ሳሮተ ስሲደ፥ ካዉተቱ ኡባይ ያሻን ኮኮራና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Yerusaalame katamay taw nashshechchaa, bonchchuwaanne galataa sa'aan de'iyaa kawutetsatuwaa ubbaa sintsan ahana. Taani Yerusaalame asaw ootsiyaa lo"obaanne he katamaw ahiyaa duretetsaanne sarotetsaa sisiide, kawutetsatuu ubbay yashshan kokkorana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye hanna ha katamaya ta izis ooththida lo7o miish ubbaa siyiza kawoteththata ubbaa sinththan sabas, ufayssas, galatasinne bonchchos gidana; ta izis immiza daro dureteththaafenne saroteththafe dendidayssan asay izis yashshan kokkorana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሃና ሃ ካታማያ ታ ኢዚስ ኦዳ ሎኦ ሚሽ ኡባ ሲዪዛ ካዎቴታ ኡባ ሲንን ሳባስ፥ ኡፋይሳስ፥ ጋላታሲኔ ቦንቾስ ጊዳና፤ ታ ኢዚስ ኢሚዛ ዳሮ ዱሬቴፌኔ ሳሮቴፌ ዴንዲዳይሳን ኣሳይ ኢዚስ ያሻን ኮኮራና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) የሩሳላመ ካታማይ ታዉ ኡፋይስ፥ ቦንቾነ ጋላታ ሳአን ደእያ ካዎተታ ኡባ ስንን ኤሀና። ታኒ የሩሳላመ አሳስ ኦያ ሎኦባነ ካታማስ ኤህያ ዱረተነ ሳሮተ ስእድ፥ ካዎተት ኡባይ ያሻን ኮኮራና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaame katamay taw ufaysi, bonchonne galata sa7an de7iya kawotethata ubbaa sinthan ehana. Taani Yerusalaame asaas oothiya lo77obaanne katamaas ehiya duretethaanne sarotethaa si7idi, kawotethati ubbay yashshan kokorana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህች ከተማ፣ ለእርሷ ያደረግሁትን በጎ ነገር ሁሉ በሚሰሙት የምድር ሕዝቦች ሁሉ ፊት ለዝና፣ ለደስታ፣ ለምስጋናና ለክብር ትሆናለች፤ ከምሰጣትም የተትረፈረፈ ብልጽግናና ሰላም የተነሣ ይፈራሉ፤ ይንቀጠቀጣሉም።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለኢየሩሳሌም የማደርጋቸውን መልካም ነገሮች ሁሉ በሚሰሙት ሕዝቦች ፊት ለእኔ ገናናነት፥ ክብርና ምስጋናን ታስገኛለች፤ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ የማደርገውን መልካም ነገሮችና ለከተማይቱ የማመጣላትን ሀብትና በጎነት በሚሰሙበት ጊዜ አሕዛብ ሁሉ በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዛ ኸተማ እዚኣ፥ እቲ ዅሉ ንኣኣ ዝገበርክዎ ሰናይ ነገር፥ አብ ቅድሚ እቶም ኣህዛብ ምድሪ፥ ንስም ንደስታ ንምስጋና ንኽብሪ ኽትኮነኒ እያ፤ ካብቲ ዅሉ ኣነ ዝህባ ሰናይን ሰላምን ዝተልዓለ ድማ፥ ክፈርሑን ከንቀጥቅጡን እዮም።”