Jeremiah 33:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ከለዳውያን ኪዋግኡ እዮም ዚመጹ፣ ግናኸ ብቍጥዓይን ብቍጥዓይን ዝቐተልክዎምን ብሰንኪ ዅሎም ክፍኣቶም ገጸይ ካብዛ ኸተማ እዚኣ ዝሓብእኩዎምን ሰባት ሬሳታት ንምምላእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የከለዳውያን ተዋጊዎች ለመዋጋት መጥተዋል፤ ነገር ግን በቍጣዬና በመዓቴ በገደልኋቸው ሰዎች ሬሳዎች እሞላታለሁ፥ ስለ ክፋታቸው ሁሉ ፊቴን ከዚህች ከተማ እመልሳለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከለዳውያን ለመዋጋት መጥተዋል፤ ነገር ግን በKWTaዬና በመዓቴ በገደልኋቸው ሰዎች ሬሳዎች ሊሞሉአቸው ነው፥ ስለ ክፋታቸው ሁሉ ፊቴን ከዚህች ከተማ ሰውሬአለሁና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከለዳውያን ጋር ለመዋጋት ወጥተዋል፤ ነገር ግን በቁጣዬና በመዓቴ በገደልኋቸው ሰዎች ሬሳዎች ሊሞሉአቸው ነው፥ ስለ ክፋታቸው ሁሉ ፊቴን ከዚህች ከተማ ሰውሬአለሁና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተናና ኦለታናዉነ ታን ታ ሀንቁዋንነ ይሉዋን ሾጫና አሳቱዋ አሃ ሄ ሳአቱዋን ኩንናዉ ባብሎነቱ ገሊኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኢታተ ኡባ ድራዉ፥ ታን ሀ ካታማፐ ታ ሶምኡዋ ገንድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenana olettanawunne taani ta hank'k'uwaaninne yiluwaan shoc'ana asatuwaa anhaa he sa'atuwaan kuntsanaw Baabloonetuu geliino. Ayaw gooppe, unttunttu iitatetsaa ubbaa diraw, taani ha katamaappe ta som"uwaa gentsaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Haytanti ta hanqoninne bashshan wodhiza asata ahan kumana; istta iitateththaa gishshas tani ta ayfeso ha katamayppe haraso zaarana› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ሃይታንቲ ታ ሃንቆኒኔ ባሻን ዎዛ ኣሳታ ኣሃን ኩማና፤ ኢስታ ኢታቴ ጊሻስ ታኒ ታ ኣይፌሶ ሃ ካታማይፔ ሃራሶ ዛራና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ኢታተ ጋሶን፥ ታ ሀ ካታማ ቦላፈ ታ ሶምኡዋ ደንዳ ግሾ፥ ህንተራ ኦለታናዉ ታኒ ታ ሀንቁዋን ሾጫና አሳ አሀን ሀ በሳን ኩንናዉ ባብሎነት ገላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta iitatetha gaason, ta ha katamaa bollafe ta som7uwa denthida gisho, hintera oletanaw taani ta hanquwan shocana asaa ahan ha bessan kunthanaw Babilooneti gelana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘እነዚህ በቍጣዬና በመዓቴ በምገድላቸው ሰዎች ሬሳ ይሞላሉ፤ ስለ ክፋቷ ሁሉ ከዚህች ከተማ ፊቴን እሰውራለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሕዝቡ መካከል ከባቢሎናውያን ጋር በሚዋጉበት ጊዜ ከክፋታቸው የተነሣ እኔ ፊቴን ከዚህች ከተማ ስላዞርኩ በቊጣዬና በመዓቴ በምገድላቸው ሬሳዎች ቤቶቹ የተሞሉ ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ከለዳውያን ክዋግኡ መፂኦም እዮም፤ እዚኣቶም ብሬሳታት እቶም ኣነ ብቝጥዓይ ዝቐተልኩዎም ሰባት ክመልእዋ እዮም። ብሰንኪ ዅሉ ኽፍኣቶም ካብዛ ኸተማ እዚኣ ገፀይ መሊሰ ኣለኹ። |